https://amh.sputniknews.africa/20250816/1298316.html
ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነው
ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነው
Sputnik አፍሪካ
ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነውቦትስዋና ወደ ውጭ የሚምትልካቸውን ምርቶች የተጣሉትን ቀረጦች ቅነሳ እንዲደረግላት ለመቀነስ ወይም እንዲነሳላት ከአሜሪካ ጋር እየተወያየች መሆኑን መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል፡፡... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T18:04+0300
2025-08-16T18:04+0300
2025-08-16T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1298162_0:327:758:753_1920x0_80_0_0_722f6057434fc8f545cf93c5a3904105.jpg
ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነውቦትስዋና ወደ ውጭ የሚምትልካቸውን ምርቶች የተጣሉትን ቀረጦች ቅነሳ እንዲደረግላት ለመቀነስ ወይም እንዲነሳላት ከአሜሪካ ጋር እየተወያየች መሆኑን መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል፡፡ የንግድ እና የሥራ ፈጠራ ሚኒስቴር “እነዚህ ምክክሮች የሁለቱን ወገኖች ልዩ ስጋቶችን ለመፍታት እና የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ያለሙ ናቸው” ብሏል፡፡ ሚኒስቴሩ፣ ውይይቶቹ በተለዋዋጭ የዓለም ንግድ ዐውድ ውስጥ የመጡ መሆናቸው እንዲሁም ከውይይቱ በኋላ ተጨማሪ ማስተካከያዎች ሊደረጉ እንደሚችሉ በመግለጽ ወቅታዊ መረጃዎችም እንደሚያቀርብ አክሏል፡፡ በቦትስዋና ሸቀጦች የተጣለው ቀረጥ በጎርጎሮሳውያኑ ሚያዝያ ወር ላይ ከተነገረው 37 በመቶ ቀንሶ፣ ከሳምንት በፊት በነሐሴ 7 ወደ 15 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1298162_0:256:758:825_1920x0_80_0_0_3526ba5156b2fa05e922c98013105b3e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነው
18:04 16.08.2025 (የተሻሻለ: 18:14 16.08.2025) ቦትስዋና እና አሜሪካ የቀረጥ ቅነሳን የተመለከተ ውይይት እያደረጉ ነው
ቦትስዋና ወደ ውጭ የሚምትልካቸውን ምርቶች የተጣሉትን ቀረጦች ቅነሳ እንዲደረግላት ለመቀነስ ወይም እንዲነሳላት ከአሜሪካ ጋር እየተወያየች መሆኑን መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል፡፡
የንግድ እና የሥራ ፈጠራ ሚኒስቴር “እነዚህ ምክክሮች የሁለቱን ወገኖች ልዩ ስጋቶችን ለመፍታት እና የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ያለሙ ናቸው” ብሏል፡፡
ሚኒስቴሩ፣ ውይይቶቹ በተለዋዋጭ የዓለም ንግድ ዐውድ ውስጥ የመጡ መሆናቸው እንዲሁም ከውይይቱ በኋላ ተጨማሪ ማስተካከያዎች ሊደረጉ እንደሚችሉ በመግለጽ ወቅታዊ መረጃዎችም እንደሚያቀርብ አክሏል፡፡
በቦትስዋና ሸቀጦች የተጣለው ቀረጥ በጎርጎሮሳውያኑ ሚያዝያ ወር ላይ ከተነገረው 37 በመቶ ቀንሶ፣ ከሳምንት በፊት በነሐሴ 7 ወደ 15 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |