https://amh.sputniknews.africa/20250816/1298099.html
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ“ሁለቱ መሪዎች ጦርነቱ እንዲያበቃ እና ሊራዘም እንደማይገባ የተገነዘቡ በመሆናቸው ብቻ ደስ እንሰኛለን፡፡” ሲሉ ፈረንሳያዊው ነጋዴና የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ቴሪ ሎረንት-ፔሌት ለስፑትኒክ... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T17:33+0300
2025-08-16T17:33+0300
2025-08-16T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1297945_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_49fd7be38a854e75338691d68993bd64.jpg
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ“ሁለቱ መሪዎች ጦርነቱ እንዲያበቃ እና ሊራዘም እንደማይገባ የተገነዘቡ በመሆናቸው ብቻ ደስ እንሰኛለን፡፡” ሲሉ ፈረንሳያዊው ነጋዴና የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ቴሪ ሎረንት-ፔሌት ለስፑትኒክ ተናገሩ፡፡ ሎረንት-ፔሌት፣ ዓለም ለሦስት ዓመታት ስትጠብቅ የቆየችውን የኢኮኖሚ እድገትን እና ዓለምአቀፍ መረጋጋትን የሚያመጣ ሚዛናዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት መታደስ አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል፡፡ የውጥረቶቹ እየጨመሩ መሄድ ሁኔታው ወደ ኑክሌር ደረጃ ሊሸጋገር የመቻሉ ስጋት በማሳሰብ ስብሰባው ወሳኝ የእጥፋት ነጥብ እንዲሆን ማድረጉን ጠቁመዋል፡፡"ዶናልድ ትራምፕ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአውሮፕላናቸው ሲወርዱ ሲያጨበጭቡላቸው እንመለከታለን፤ በደስታ ተሞልተው፣ ከፊታቸው ፈገግታ ሳይለያቸው ሞቅ ካለ የእጅ ጭብብጥ ሰላምታ ጋር" ያሉት ተንታኙ፣ ይህ የመሪዎቹ መከባበር ለአዲሱ አካሄድ ተምሳሌት መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በተመሳሳይ “እየሆነ ባለው የለውጥ ብርሃን ምክንያት በጣም ጽንፍ ይዘው እና አወዛጋቢ ምላሾችን በመስጠት ራሳቸን እየገለጡ ያሉ ፍላጎቶች መኖራቸውንም” ታዝበዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
2025-08-16T17:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1297945_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0fc035f6cc4439734da6a516680201fc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
17:33 16.08.2025 (የተሻሻለ: 17:34 16.08.2025) የአላስካ ስብሰባ ለሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እጥፋት ነው - ባለሙያ
“ሁለቱ መሪዎች ጦርነቱ እንዲያበቃ እና ሊራዘም እንደማይገባ የተገነዘቡ በመሆናቸው ብቻ ደስ እንሰኛለን፡፡” ሲሉ ፈረንሳያዊው ነጋዴና የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ቴሪ ሎረንት-ፔሌት ለስፑትኒክ ተናገሩ፡፡
ሎረንት-ፔሌት፣ ዓለም ለሦስት ዓመታት ስትጠብቅ የቆየችውን የኢኮኖሚ እድገትን እና ዓለምአቀፍ መረጋጋትን የሚያመጣ ሚዛናዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት መታደስ አስፈላጊ መሆኑን አስምረውበታል፡፡
የውጥረቶቹ እየጨመሩ መሄድ ሁኔታው ወደ ኑክሌር ደረጃ ሊሸጋገር የመቻሉ ስጋት በማሳሰብ ስብሰባው ወሳኝ የእጥፋት ነጥብ እንዲሆን ማድረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ዶናልድ ትራምፕ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን ከአውሮፕላናቸው ሲወርዱ ሲያጨበጭቡላቸው እንመለከታለን፤ በደስታ ተሞልተው፣ ከፊታቸው ፈገግታ ሳይለያቸው ሞቅ ካለ የእጅ ጭብብጥ ሰላምታ ጋር" ያሉት ተንታኙ፣ ይህ የመሪዎቹ መከባበር ለአዲሱ አካሄድ ተምሳሌት መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይ “እየሆነ ባለው የለውጥ ብርሃን ምክንያት በጣም ጽንፍ ይዘው እና አወዛጋቢ ምላሾችን በመስጠት ራሳቸን እየገለጡ ያሉ ፍላጎቶች መኖራቸውንም” ታዝበዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |