https://amh.sputniknews.africa
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
Sputnik አፍሪካ
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ በዶኔትስክ ሕዝብ ሪፐብሊክ ኮንስታንቲኖቭካ ውስጥ በሌባን-ቢክ ሰፈር አቅራቢያ የነበረውን የዩክሬን ታጣቂዎች ይዞታን መደምሰሱን... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T13:58+0300
2025-08-16T13:58+0300
2025-08-16T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1296170_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ca6fd08b6c724f0e4a881049e8af46a6.jpg
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ በዶኔትስክ ሕዝብ ሪፐብሊክ ኮንስታንቲኖቭካ ውስጥ በሌባን-ቢክ ሰፈር አቅራቢያ የነበረውን የዩክሬን ታጣቂዎች ይዞታን መደምሰሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።ጠላት የነበረበት ይዞታ በቱኤ65 "ኤምስታ-ቢ" መድፎች በተሰነዘረ ዒላማውን የጠበቀ ጥቃት ወድሟል፡፡ 11 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬን በአሰሳ ምርመራ ወቀት መገኘቱ ታውቋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
Sputnik አፍሪካ
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
2025-08-16T13:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1296170_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_06ce0f3f14cf87a932157f31dbe47e9d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
13:58 16.08.2025 (የተሻሻለ: 14:04 16.08.2025) ዒላማቸውን የጠበቁ የሩሲያ ኃይሎች የሃዊትዘር መድፍ ጥቃቶች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የዩክሬን ወታደራዊ ይዞታን አወደሙ
በዶኔትስክ ሕዝብ ሪፐብሊክ ኮንስታንቲኖቭካ ውስጥ በሌባን-ቢክ ሰፈር አቅራቢያ የነበረውን የዩክሬን ታጣቂዎች ይዞታን መደምሰሱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ጠላት የነበረበት ይዞታ በቱኤ65 "ኤምስታ-ቢ" መድፎች በተሰነዘረ ዒላማውን የጠበቀ ጥቃት ወድሟል፡፡ 11 የዩክሬን ወታደሮች አስከሬን በአሰሳ ምርመራ ወቀት መገኘቱ ታውቋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |