https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁ
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁፕሬዝዳንቱ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ ጨምሮ ከአውሮፓ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ በትሩዝ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሑፍ፣... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T13:20+0300
2025-08-16T13:20+0300
2025-08-16T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1295941_0:368:968:913_1920x0_80_0_0_a04043a57bde1cdbbdd9fae60bee2a7b.jpg
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁፕሬዝዳንቱ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ ጨምሮ ከአውሮፓ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ በትሩዝ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሑፍ፣ የስብሰባውን ቀን “ታላቅ እና በጣም ስኬታማ” ብለው ግልፀውታል፡፡ እንደ ትራምፕ ውይይቶቹ በዩክሬን ያለው ግጭት በጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሳይሆን በሰላም ስምምነት ሊቋጭ እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረባቸ ናቸው፡፡ “ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ ሰኞ ከሠዓት በኋላ ወደ ዲሲ፣ ኦቫል ቢሮ ይመጣሉ፡፡ ሁሉም ነገር ከሰመረ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ስብሰባ እናዘጋጃለን።” ብለው ጽፈዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1295941_0:277:968:1003_1920x0_80_0_0_6956d4be86f28c0284ebe86c842dd062.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁ
13:20 16.08.2025 (የተሻሻለ: 13:24 16.08.2025) ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉት ስብሰባ ውጤታማ መሆኑን ገለፁ
ፕሬዝዳንቱ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን ስብሰባ ተከትሎ ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ ጨምሮ ከአውሮፓ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ በትሩዝ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሑፍ፣ የስብሰባውን ቀን “ታላቅ እና በጣም ስኬታማ” ብለው ግልፀውታል፡፡
እንደ ትራምፕ ውይይቶቹ በዩክሬን ያለው ግጭት በጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሳይሆን በሰላም ስምምነት ሊቋጭ እንደሚገባ መግባባት የተፈጠረባቸ ናቸው፡፡
“ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ ሰኞ ከሠዓት በኋላ ወደ ዲሲ፣ ኦቫል ቢሮ ይመጣሉ፡፡ ሁሉም ነገር ከሰመረ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ስብሰባ እናዘጋጃለን።” ብለው ጽፈዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ |