https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው
ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው የዘመናዊ ሀገራት ዓለም አቀፍ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አሌክሲ ማርቲኖቭ እንደተናገሩት፤ በአላስካ ለሩሲያ ልዑካን የተደረገው አቀባበል ቅርፀት እና ፕሮቶኮል ትራምፕ... 16.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-16T02:29+0300
2025-08-16T02:29+0300
2025-08-16T02:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1289514_0:35:680:418_1920x0_80_0_0_8e13724f2d983b64f744a3357b7f3de3.jpg
ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው የዘመናዊ ሀገራት ዓለም አቀፍ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አሌክሲ ማርቲኖቭ እንደተናገሩት፤ በአላስካ ለሩሲያ ልዑካን የተደረገው አቀባበል ቅርፀት እና ፕሮቶኮል ትራምፕ ለሩሲያ እንግዶቻቸው ያላቸውን ልዩ ግምት አጉልቶ ያሳያል። "ትራምፕ ልምድ ያላቸው ነጋዴ ከመሆናቸው አኳያ እንዴት ማስደመም እንዳለባቸው ያውቃሉ፤ ለሩሲያ ልዑካን የተሰጠው ትኩረት ጎልቶ ይታያል። ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ፕሬዝዳንቱ ለየትኛውም የፖለቲካ እንግዳ እንደዚህ አይነት መስተንግዶ አላደረጉም። ይህ ግልጽ መልዕክት ያስተላልፋል፤ ቀዳሚ እንግዶች እንደሆኑ እና በንግግሩ ትልቅ ተስፋ እንዳላቸው" ሲሉ ማርቲኖቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። በ1973 በሊዮኒድ ብሬዥኔቭ እና በሪቻርድ ኒክሰን መካከል ከተደረገው ስብሰባ ጋር ታሪካዊ ተመሳሳይነት እንዳለው በማንሳት፤ በጥንቃቄ በተዘጋጀ ዝርዝር ሁኔታ የተደረገው ደማቅ አቀባበል “ነገሮች ወደነበሩበት ሁኔታ ሊመለሱ እንደሚችሉ የሚጠቁም" መሆኑን አመላክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/10/1289514_38:0:642:453_1920x0_80_0_0_40b8df284c7016f227874d371088a0a5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው
02:29 16.08.2025 (የተሻሻለ: 02:34 16.08.2025) ትራምፕ ለሩሲያ ልዑካን ያደረጉት ደማቅ አቀባበል ለንግግር ከፍተኛ ተስፋን የሰነቀ ነው
የዘመናዊ ሀገራት ዓለም አቀፍ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አሌክሲ ማርቲኖቭ እንደተናገሩት፤ በአላስካ ለሩሲያ ልዑካን የተደረገው አቀባበል ቅርፀት እና ፕሮቶኮል ትራምፕ ለሩሲያ እንግዶቻቸው ያላቸውን ልዩ ግምት አጉልቶ ያሳያል።
"ትራምፕ ልምድ ያላቸው ነጋዴ ከመሆናቸው አኳያ እንዴት ማስደመም እንዳለባቸው ያውቃሉ፤ ለሩሲያ ልዑካን የተሰጠው ትኩረት ጎልቶ ይታያል። ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ፕሬዝዳንቱ ለየትኛውም የፖለቲካ እንግዳ እንደዚህ አይነት መስተንግዶ አላደረጉም። ይህ ግልጽ መልዕክት ያስተላልፋል፤ ቀዳሚ እንግዶች እንደሆኑ እና በንግግሩ ትልቅ ተስፋ እንዳላቸው" ሲሉ ማርቲኖቭ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በ1973 በሊዮኒድ ብሬዥኔቭ እና በሪቻርድ ኒክሰን መካከል ከተደረገው ስብሰባ ጋር ታሪካዊ ተመሳሳይነት እንዳለው በማንሳት፤ በጥንቃቄ በተዘጋጀ ዝርዝር ሁኔታ የተደረገው ደማቅ አቀባበል “ነገሮች ወደነበሩበት ሁኔታ ሊመለሱ እንደሚችሉ የሚጠቁም" መሆኑን አመላክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X