https://amh.sputniknews.africa
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ ሩሲያ ከትራምፕ ጋር በሚደረገው ስብሰባ ላይ ብቸኛ የጦርነቱ ተወካይ ሆና በመቅረብ ስኬታማ መሆኗን ኢብራሂም ሙሉሸዋ... 15.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-15T12:16+0300
2025-08-15T12:16+0300
2025-08-15T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0f/1271173_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f6063eff76d87c0843f9057f6fa24663.jpg
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ ሩሲያ ከትራምፕ ጋር በሚደረገው ስብሰባ ላይ ብቸኛ የጦርነቱ ተወካይ ሆና በመቅረብ ስኬታማ መሆኗን ኢብራሂም ሙሉሸዋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ዩክሬን እየተጋፈጠች ያለችው ትልቋን ሀገር ሩሲያን ነው። ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከመጡ እንኳን የኃይል ሚዛኑ በአስደናቂ ሁኔታ እየተቀየረ ነው። ዩክሬንም በኢኮኖሚ፣ በድጋፍ እና በሥነ-ልቦና ደካማ ሆናለች። ምክንያቱም ጦርነቱ በእርሷ ላይ ብቻ ሳይሆን በአውሮፓም ላይ ከባድ ጫና ፈጥሯል" ብለዋል። የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኙ ለዩክሬን ያለ ውጭ እርዳታ (በተለይም ያለ አሜሪካ) ጦርነቱን ማስቀጠል እጅግ ፈታኝ መሆኑንም አጽዕኖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
2025-08-15T12:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0f/1271173_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_367478924cbe883b4458f607e5b945e5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
12:16 15.08.2025 (የተሻሻለ: 12:24 15.08.2025) ከአውሮፓውያን እና ከዩክሬን የበለጠ ለውጥ የሚፈጥሩት የሩሲያ እና የአሜሪካ ቃላቶች ናቸው - የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኝ
ሩሲያ ከትራምፕ ጋር በሚደረገው ስብሰባ ላይ ብቸኛ የጦርነቱ ተወካይ ሆና በመቅረብ ስኬታማ መሆኗን ኢብራሂም ሙሉሸዋ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ዩክሬን እየተጋፈጠች ያለችው ትልቋን ሀገር ሩሲያን ነው። ትራምፕ ወደ ሥልጣን ከመጡ እንኳን የኃይል ሚዛኑ በአስደናቂ ሁኔታ እየተቀየረ ነው። ዩክሬንም በኢኮኖሚ፣ በድጋፍ እና በሥነ-ልቦና ደካማ ሆናለች። ምክንያቱም ጦርነቱ በእርሷ ላይ ብቻ ሳይሆን በአውሮፓም ላይ ከባድ ጫና ፈጥሯል" ብለዋል።
የታሪክ ምሑር እና የፖለቲካ ተንታኙ ለዩክሬን ያለ ውጭ እርዳታ (በተለይም ያለ አሜሪካ) ጦርነቱን ማስቀጠል እጅግ ፈታኝ መሆኑንም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X