https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭ
ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጉዳዩን በተመለከተ አብዛኛው ጉዳይ በአሜሪካ ፕሬዝዳንት መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ጉብኝት ወቅት አልቋል ብለዋል፡፡ “መቼም ቅድመ ዝግጅት አድርገን... 15.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-15T11:44+0300
2025-08-15T11:44+0300
2025-08-15T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0f/1270725_0:63:1200:738_1920x0_80_0_0_a8aff0abba4ad0da66f12a63a4b071c1.jpg
ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጉዳዩን በተመለከተ አብዛኛው ጉዳይ በአሜሪካ ፕሬዝዳንት መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ጉብኝት ወቅት አልቋል ብለዋል፡፡ “መቼም ቅድመ ዝግጅት አድርገን አናውቅም፡፡ ሙግቶች እንዳሉን እናውቃለን፤ ግልፅ እና መረዳት የሚቻል አቋም ይዘናል፡፡ ይህንኑ እናቀርባለን፡፡ ፕሬዝዳንት ፑቲን እንተናገሩት አስቀድሞ በስቲቭ ዊትኮቭ ጉብኝት ወቅት ብዙ ነገር ተከናውኗል፡፡ ዊትኮፍ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ወክለው ተናግረዋል፡፡ ዛሬም ይህን ጠቃሚ ውይይት እንደምንቀጥል ተስፋ አለኝ” ሲሉ ላቭሮቭ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።በአንኮሬጅ የሚደረገው የትራምፕ እና የፑቲን ስብሰባ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ እንደሚካሄድ ሮይተርስ ኋይት ሀውስን ጠቅሶ አረጋግጧል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0f/1270725_67:0:1134:800_1920x0_80_0_0_8e1f5aeba0872c98124891f8c8554974.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭ
11:44 15.08.2025 (የተሻሻለ: 11:54 15.08.2025) ሩሲያ በአላስካው ውይይት አቋሟን ታስቀምጣለች - ላቭሮቭ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጉዳዩን በተመለከተ አብዛኛው ጉዳይ በአሜሪካ ፕሬዝዳንት መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ጉብኝት ወቅት አልቋል ብለዋል፡፡
“መቼም ቅድመ ዝግጅት አድርገን አናውቅም፡፡ ሙግቶች እንዳሉን እናውቃለን፤ ግልፅ እና መረዳት የሚቻል አቋም ይዘናል፡፡ ይህንኑ እናቀርባለን፡፡ ፕሬዝዳንት ፑቲን እንተናገሩት አስቀድሞ በስቲቭ ዊትኮቭ ጉብኝት ወቅት ብዙ ነገር ተከናውኗል፡፡ ዊትኮፍ ፕሬዝዳንት ትራምፕን ወክለው ተናግረዋል፡፡ ዛሬም ይህን ጠቃሚ ውይይት እንደምንቀጥል ተስፋ አለኝ” ሲሉ ላቭሮቭ ለሩሲያ ሚዲያ ተናግረዋል።
በአንኮሬጅ የሚደረገው የትራምፕ እና የፑቲን ስብሰባ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ እንደሚካሄድ ሮይተርስ ኋይት ሀውስን ጠቅሶ አረጋግጧል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X