https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ ለዚህም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በስፉት መሥራት እንደሚገባ የህንድ ሻክቲ ፓምፖስ ድርጅት የዓለም አቀፍ ሽያጭ ቀጣናዊ ኃላፊ ናያን ጎር... 14.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-14T19:25+0300
2025-08-14T19:25+0300
2025-08-14T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1266654_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_c3b76d21cc1af0c0316f04b5245013d3.jpg
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ ለዚህም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በስፉት መሥራት እንደሚገባ የህንድ ሻክቲ ፓምፖስ ድርጅት የዓለም አቀፍ ሽያጭ ቀጣናዊ ኃላፊ ናያን ጎር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "እንደምናውቀው የፀሐይ ኃይል በነጻ የሚገኝ እና በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች ያለ ነው። አንዴ ግንዛቤ መፍጠር ከቻልን፤ ቀጥሎ የፀሐይ ኃይል አማራጮችን በማስተዋወቅ ሕዝቡ የሚያመርተውን ኃይል ለራሱ መጠቀም ይችላል" ብለዋል።የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በፀሐይ ኃይል የከተማ እና የገጠር ኢኮኖሚን ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
2025-08-14T19:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1266654_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0e5f5ef087bfba128484d4b8d24f3a95.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
19:25 14.08.2025 (የተሻሻለ: 19:34 14.08.2025) በኢትዮጵያ የፀሐይ ኃይል እንደ አማራጭ የኃይል ምንጭ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚገባ የዘርፉ ተዋናይ ገለፁ
ለዚህም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በስፉት መሥራት እንደሚገባ የህንድ ሻክቲ ፓምፖስ ድርጅት የዓለም አቀፍ ሽያጭ ቀጣናዊ ኃላፊ ናያን ጎር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"እንደምናውቀው የፀሐይ ኃይል በነጻ የሚገኝ እና በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች ያለ ነው። አንዴ ግንዛቤ መፍጠር ከቻልን፤ ቀጥሎ የፀሐይ ኃይል አማራጮችን በማስተዋወቅ ሕዝቡ የሚያመርተውን ኃይል ለራሱ መጠቀም ይችላል" ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በፀሐይ ኃይል የከተማ እና የገጠር ኢኮኖሚን ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X