https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ በአፍሪካ አሕጉራዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ይበልጥ ማስፋፋት እንደሚገባ ባለሙያው አቶ... 14.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-14T18:25+0300
2025-08-14T18:25+0300
2025-08-14T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265508_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_fea177c8a2322be19d45bbc2d23b9790.jpg
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ በአፍሪካ አሕጉራዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ይበልጥ ማስፋፋት እንደሚገባ ባለሙያው አቶ ብሥራት ይርዳው ጠቁመዋል። "በሌሎች የቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ጥገኛ መሆን የለብንም። በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ወይም በኢትዮጵያ አና በደቡብ አፍሪካ መካከል የሚደረግ ግብይትም የግድ በዓለም አቀፍ የክፍያ አማራጮች በኩል ማለፍ የለበትም። እኛ የራሳችን የፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓት አለን። እሱን መጠቀም እንችላለን" ብለዋል። ባለሙያው ገንዘብ ለማስተላለፍ የሚወጣን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ማዳን እና በነጻነት መገበያየት ለሚያስችሉ አፍሪካዊ የዘርፉ ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባም፤ 23ኛው ዙር የተቀናጀ የኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት፤ የፈጠራ እና የላቀ ሽልማት መድረክ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
2025-08-14T18:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265508_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_69f58ffe2eeab5a0bf761f3289d2b17d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
18:25 14.08.2025 (የተሻሻለ: 18:34 14.08.2025) አፍሪካውያን ዓለም አቀፍ የክፍያ ሥርዓቶችን መጠቅም በመተው በራሳቸው የቴክኖሎጂ አማራጮች መገልገል እንዳለባቸው የሳይበር ደኅንነት ባለሙያው ተናገሩ
በአፍሪካ አሕጉራዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ የፈጠራ ውጤቶች ይበልጥ ማስፋፋት እንደሚገባ ባለሙያው አቶ ብሥራት ይርዳው ጠቁመዋል።
"በሌሎች የቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ጥገኛ መሆን የለብንም። በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ወይም በኢትዮጵያ አና በደቡብ አፍሪካ መካከል የሚደረግ ግብይትም የግድ በዓለም አቀፍ የክፍያ አማራጮች በኩል ማለፍ የለበትም። እኛ የራሳችን የፓን አፍሪካ የክፍያ ስርዓት አለን። እሱን መጠቀም እንችላለን" ብለዋል።
ባለሙያው ገንዘብ ለማስተላለፍ የሚወጣን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ማዳን እና በነጻነት መገበያየት ለሚያስችሉ አፍሪካዊ የዘርፉ ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባም፤ 23ኛው ዙር የተቀናጀ የኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት፤ የፈጠራ እና የላቀ ሽልማት መድረክ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X