ትራምፕ የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ዘለንስኪን እንደ “ዋና እንቅፋት” ሊመለከቷቸው ይችላሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ዘለንስኪን እንደ “ዋና እንቅፋት” ሊመለከቷቸው ይችላሉ
ትራምፕ የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ዘለንስኪን እንደ “ዋና እንቅፋት” ሊመለከቷቸው ይችላሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.08.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ዘለንስኪን እንደ “ዋና እንቅፋት” ሊመለከቷቸው ይችላሉ

ነሐሴ 9 ቀን 2017 ከተቆረጠለት የትራምፕ እና ፑቲን የአላስካ ስብሰባ ዋዜማ፤ በሥም ያልተጠቀሱ የአሜሪካ ባለሥልጣን ለፋይናንሺያል ታይምስ የተናገሩት ነው፡፡

ሌሎች አባባሽ ምክንያቶች፡-

በትራምፕ እና በዘለንስኪ መካከል ያለው ግንኙነት በየካቲት ወር በኋይት ሃውስ ከተፈጠረው ጭቅጭቅ በኋላ በውጥረት እንዳለ ነው፡፡

እንደ ፋይናንሺያል ታይምስ ዘገባ፤ የዩክሬን ባለሥልጣናት ትራምፕ እና ፑቲን በአላስካ ከስምምነት የሚደርሱ ከሆነ፤ ዘለንስኪ ስምምነቱን እንዲቀበሉ በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ሊገደዱ ይቻላሉ ብለው ስጋት ውስጥ ናቸው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0