https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች የኢትዮጵያ የኃይል ሽያጭ ከውጭ ምንዛሬ ግኝት ባለፈ አፍሪካን በኃይል የማስተሳሰር ራዕይ የሰነቀ እንደሆነ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ ኢ/ር ሱልጣን ወሊ... 14.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-14T17:44+0300
2025-08-14T17:44+0300
2025-08-14T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1264863_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_24a72c2ad49380ba6e7daafddeeb4f6d.jpg
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች የኢትዮጵያ የኃይል ሽያጭ ከውጭ ምንዛሬ ግኝት ባለፈ አፍሪካን በኃይል የማስተሳሰር ራዕይ የሰነቀ እንደሆነ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ ኢ/ር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ኢትዮጵያ በሁሉም ክልል የኤሌክትሪክ ኃይልን በማዳረስ ረገድ ቁልፍ ሚና እየተጫወተች ነው። ራዕያችን በጣም ትልቅ ነው። እኛ ቀደም ብለን ወደ ጎረቤት ሀገራት ኃይል በመላክ ላይ እንገኛለን” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አክለዋል፡፡ “በቀጣይም የምስራቅ አፍሪካን የኃይል መስመር ከደቡብ አፍሪካ ጋር ለማገናኘት እንሠራለን" ሲሉ የፋይናንስ አካታችነትን በማስቻል ማኀበረሰቡን የጸሐይ ኃይል ተጠቃሚ ማድረግ ላይ አተኩሮ በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
2025-08-14T17:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1264863_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c50d37bff31e2bed0511b14f068b93a6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
17:44 14.08.2025 (የተሻሻለ: 18:14 14.08.2025) ኢትዮጵያ በሱዳን በኩል ከግብፅ ጋር የኃይል ትስስር የመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
የኢትዮጵያ የኃይል ሽያጭ ከውጭ ምንዛሬ ግኝት ባለፈ አፍሪካን በኃይል የማስተሳሰር ራዕይ የሰነቀ እንደሆነ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ ኢ/ር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ በሁሉም ክልል የኤሌክትሪክ ኃይልን በማዳረስ ረገድ ቁልፍ ሚና እየተጫወተች ነው። ራዕያችን በጣም ትልቅ ነው። እኛ ቀደም ብለን ወደ ጎረቤት ሀገራት ኃይል በመላክ ላይ እንገኛለን” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አክለዋል፡፡
“በቀጣይም የምስራቅ አፍሪካን የኃይል መስመር ከደቡብ አፍሪካ ጋር ለማገናኘት እንሠራለን" ሲሉ የፋይናንስ አካታችነትን በማስቻል ማኀበረሰቡን የጸሐይ ኃይል ተጠቃሚ ማድረግ ላይ አተኩሮ በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X