የፑቲን እና የትራምፕ የአላስካ ስብሰባን ተከትሎ ምንም አይነት ሰነድ ይፈረማል ተብሎ እንደማይጠበቅ ክሬምሊን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየፑቲን እና የትራምፕ የአላስካ ስብሰባን ተከትሎ ምንም አይነት ሰነድ ይፈረማል ተብሎ እንደማይጠበቅ ክሬምሊን አስታወቀ
የፑቲን እና የትራምፕ የአላስካ ስብሰባን ተከትሎ ምንም አይነት ሰነድ ይፈረማል ተብሎ እንደማይጠበቅ ክሬምሊን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.08.2025
ሰብስክራይብ

የፑቲን እና የትራምፕ የአላስካ ስብሰባን ተከትሎ ምንም አይነት ሰነድ ይፈረማል ተብሎ እንደማይጠበቅ ክሬምሊን አስታወቀ

በሩሲያው ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የተሰጡ ተጨማሪ መግለጫዎች፦

🟠 የሩሲያ እና አሜሪካ የአላስካ ስብሰባ ከዩክሬን እልባት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች የሚታዩበት ነው፡፡

🟠 ስብሰባውን ተከትሎ ፑቲን እና ትራምፕ ማሳካት የሚችሏቸውን ስምምነቶች መጠን እና ግንዛቤዎች ዝርዝር የሚገልፁ ይሆናል፡፡

🟠 የሩሲያ እና አሜሪካ ስብሰባ ውጤትን ለመገመት ጊዜው ገና ነው፡፡

🟠 የአሁኑ አጀንዳ የሩሲያ እና አሜሪካ ስብሰባን ብቻ የሚያካትት ሲሆን ከዩክሬን አቋም ጋር የተያያዙ ጉዳዮች ስብሰባውን ተከትሎ በሚመጡ ቀጣይ ደረጃዎች የሚታዩ ናቸው፡፡

🟠 የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዝግጅት በአጭር ጊዜ ውስጥ የተከናወነ ቢሆንም ሁሉም መመዘኛዎች ተሟልተዋል፡፡

🟠 የዊትኮፍ የሩሲያ ጉብኝት ስኬታማ ነበር፤ ሞስኮ በሩሲያ እና በአሜሪካ መሪዎች መካከል ለሚደረግ ስብሰባ ዝግጅት እንድትጀምር ምልክቶችን ሰጥቷል፡፡

🟠 በአሁኑ ወቅት የጋራ ፖለቲካዊ ምክክር ፍላጎት ብዙ አያታይም፤ ሩሲያ ከአውሮፓውያን መቼም የረባ ምላሽ ላታገኝ ትችላለች፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0