https://amh.sputniknews.africa
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ከሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ የጤናው ዘርፍ የዲጂታል ፈጠራዎችን ወደ ፊት የሚያመጣ ብሔራዊ የጤና ፈጠራ... 13.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-13T19:25+0300
2025-08-13T19:25+0300
2025-08-13T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1257423_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_46103e272e529aed5e2b64d7fb102608.jpg
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ከሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ የጤናው ዘርፍ የዲጂታል ፈጠራዎችን ወደ ፊት የሚያመጣ ብሔራዊ የጤና ፈጠራ የቴክኒካል የሥራ ቡድን ተቋቁሞ በሥራ ላይ መሆኑንም የቡድኑ መሪ ዶ/ር በረከት ዘላለም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "የሥራ ቡድን ከተለያዩ ሴክተሮች በተወጣጡ ባለሙያዎች የተዋቀረ ነው። በቡድኑ የሚያልፉ ፈጠራዎች በቀጥታ ከሌላ ቦታ የተቀዱ ሳይሆኑ ከሀገሪቱ ማኀበራዊ እና ባሕላዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል" ብለዋል። ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች እና አመራሮች በጤና ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኘውን የጤና ኢኖቬሽን ቤተ ሙከራ ጎብኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
2025-08-13T19:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1257423_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_682ae766d42ba783100004e494ddb3fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
19:25 13.08.2025 (የተሻሻለ: 19:34 13.08.2025) የጤና ዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት ማሳደግ ለሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
ከሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ የጤናው ዘርፍ የዲጂታል ፈጠራዎችን ወደ ፊት የሚያመጣ ብሔራዊ የጤና ፈጠራ የቴክኒካል የሥራ ቡድን ተቋቁሞ በሥራ ላይ መሆኑንም የቡድኑ መሪ ዶ/ር በረከት ዘላለም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"የሥራ ቡድን ከተለያዩ ሴክተሮች በተወጣጡ ባለሙያዎች የተዋቀረ ነው። በቡድኑ የሚያልፉ ፈጠራዎች በቀጥታ ከሌላ ቦታ የተቀዱ ሳይሆኑ ከሀገሪቱ ማኀበራዊ እና ባሕላዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ መሆናቸውን ያረጋግጣል" ብለዋል።
ከበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች እና አመራሮች በጤና ሚኒስቴር ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኘውን የጤና ኢኖቬሽን ቤተ ሙከራ ጎብኝተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X