https://amh.sputniknews.africa
በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ “በተቻለ ፍጥነት በሃማስ እና በእስራኤል መካከል ስምምነት እንዲፈፀም የትኛውንም ጥረት እናደርጋለን፡፡ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ... 13.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-13T19:18+0300
2025-08-13T19:18+0300
2025-08-13T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1257198_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_24698ef76c9dfa7513e5d7ca7e013d22.jpg
በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ “በተቻለ ፍጥነት በሃማስ እና በእስራኤል መካከል ስምምነት እንዲፈፀም የትኛውንም ጥረት እናደርጋለን፡፡ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ቁጥጥሯን ለማስፋት የያዘችውን እቅድ ሙሉ በሙሉ እንደምንቃወም በድጋሚ አጽንዖት እሰጣለሁ፡፡ ምክንያቱም ይህ ወደ እልቂት ይመራልና” ሲሉ በድር አብዴላቲ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ ግብጽ በጋዛ ሰርጥ የሁለት ወር የተኩስ አቁም ለማሳካት እያደራደሩ ካሉት ኳታር እና አሜሪካ ጋር በትጋት እየሠራች መሆኑን ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡ የፍልስጤሙ ንቅናቄ በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረስ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ለመምከር ተወካዮቹ ካይሮ መግባታቸውን ረቡዕ አስታውቋል፡፡ የሃማስ ከፍተኛ ባለሥልጣን ካህሊል አል-ሃያ ልዑኩን ይመራሉ፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1257198_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_bfed9e458d03d90c274d5ffad8f40ed2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
19:18 13.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 13.08.2025) በጋዛ የተኩስ አቁም ውይይቶች መሻሻሎች ቢኖሩም፤ አሁንም ያልተፈቱ ጉዳዮች እንዳሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ
“በተቻለ ፍጥነት በሃማስ እና በእስራኤል መካከል ስምምነት እንዲፈፀም የትኛውንም ጥረት እናደርጋለን፡፡ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ቁጥጥሯን ለማስፋት የያዘችውን እቅድ ሙሉ በሙሉ እንደምንቃወም በድጋሚ አጽንዖት እሰጣለሁ፡፡ ምክንያቱም ይህ ወደ እልቂት ይመራልና” ሲሉ በድር አብዴላቲ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
ግብጽ በጋዛ ሰርጥ የሁለት ወር የተኩስ አቁም ለማሳካት እያደራደሩ ካሉት ኳታር እና አሜሪካ ጋር በትጋት እየሠራች መሆኑን ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡
የፍልስጤሙ ንቅናቄ በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረስ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ለመምከር ተወካዮቹ ካይሮ መግባታቸውን ረቡዕ አስታውቋል፡፡ የሃማስ ከፍተኛ ባለሥልጣን ካህሊል አል-ሃያ ልዑኩን ይመራሉ፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X