https://amh.sputniknews.africa/20250813/1247722.html
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
Sputnik አፍሪካ
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል ዓለም ከነሐሴ 9 የአላስካ ስብሰባ መፍትሄ በሚጠብቁ ባለተስፋዎች እንዲሁም... 13.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-13T15:26+0300
2025-08-13T15:26+0300
2025-08-13T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1252777_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f16ecec9050fc1e1233f1093e47f9141.jpg
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል ዓለም ከነሐሴ 9 የአላስካ ስብሰባ መፍትሄ በሚጠብቁ ባለተስፋዎች እንዲሁም "በቁጣ በሚያፏጩ እና ሂደቱን ለማደናቀፍ በሚያሴሩ" መካከል መከፈሉን ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንደሚሉት፤ የፑቲን እና የትራምፕ ስብሰባ ላይ የሚሰጡት አስተያየቶች ሁሉ፤ የአስተያየት ሰጪዎቹን አቋም ማንፀባረቂያ ናቸው፡፡ በተለይ እየተንገበገቡ ያሉ ተቺዎች ሰለ ጉዳዩ ሳይሆን ስለተገፉ "እኛስ? ወንበር አምጡልን፣ ጠረጴዛውን አስፉት፣ መስኮቶቹን ክፈቱልን፣ እንወጣለን፣ እንበርራለን፣ እንፏቀቃልን፣ ታዩናላችሁ፣ ካስፈለገን በገመድ እንወርዳለን" እያሉ ይጮኻሉ ሲሉ አክለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
Sputnik አፍሪካ
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
2025-08-13T15:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0d/1252777_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_3c97393e9a6a373d455f9941827a722c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
15:26 13.08.2025 (የተሻሻለ: 17:14 13.08.2025) በመጪው የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ዙሪያ የሚሰጡ ምላሾች ‘ማን ከየተኛው ወገን’ እንደሆነ ያሳያ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስተያየታቸውን አጋርተዋል
ዓለም ከነሐሴ 9 የአላስካ ስብሰባ መፍትሄ በሚጠብቁ ባለተስፋዎች እንዲሁም "በቁጣ በሚያፏጩ እና ሂደቱን ለማደናቀፍ በሚያሴሩ" መካከል መከፈሉን ማሪያ ዛካሮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንደሚሉት፤ የፑቲን እና የትራምፕ ስብሰባ ላይ የሚሰጡት አስተያየቶች ሁሉ፤ የአስተያየት ሰጪዎቹን አቋም ማንፀባረቂያ ናቸው፡፡
በተለይ እየተንገበገቡ ያሉ ተቺዎች ሰለ ጉዳዩ ሳይሆን ስለተገፉ "እኛስ? ወንበር አምጡልን፣ ጠረጴዛውን አስፉት፣ መስኮቶቹን ክፈቱልን፣ እንወጣለን፣ እንበርራለን፣ እንፏቀቃልን፣ ታዩናላችሁ፣ ካስፈለገን በገመድ እንወርዳለን" እያሉ ይጮኻሉ ሲሉ አክለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X