የኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ እና የአሜሪካ የመሪዎች ጉባኤን ለማደናቀፍ እንዳቀደ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ እና የአሜሪካ የመሪዎች ጉባኤን ለማደናቀፍ እንዳቀደ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ እና የአሜሪካ የመሪዎች ጉባኤን ለማደናቀፍ እንዳቀደ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.08.2025
ሰብስክራይብ

የኪዬቭ አገዛዝ የሩሲያ እና የአሜሪካ የመሪዎች ጉባኤን ለማደናቀፍ እንዳቀደ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

አርብ ከሚካሄደው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ጉባኤ በፊት የዩክሬን ጦር ሰው በሚበዛባቸው ቹቪቭ አካባቢዎች ወይም ሆስፒታል ላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እና ሚሳኤሎችን በመጠቀም ቀስቃሽ ጥቃት ማቀዱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ በኪዬቭ አገዛዝ ቁጥጥር ስር ባሉ ሌሎች አካባቢዎች ውስጥ የትንኮሳ ጥቃቶች ሊካሄዱ እንደሚችሉም ጠቁሟል።

ኪዬቭ የውጭ ጋዜጠኞችን በዩክሬን የደህንት አገልግሎት ትራንስፖርት ወደ ቹርጌቭ በማጓጓዘ "ሪፖርቶችን ለማቀነባበር" ዝግጅት ማድረጓንም የመከላከያ ሚኒስቴሩ ገልጿል።

በእቀዱ መሠረት በርካታ ሰላማዊ ዜጎች እንደሚገደሉ እና ይህ የዩክሬን ጦር የትንኮሳ ጥቃት በምዕራባውያን ጋዜጠኞች ወዲያውኑ "እንደሚመዘገብ" ነው የተመላከተው። ለኪዬቭ የትንኮሳ ጥቃት እና ለሲቪል ሰለባዎች ተጠያቂነቱን በሙሉ ሩሲያ ለመጣል መታቀዱንም የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0