የሪፐብሊካኑ የሕግ አውጪ ትራምፕ ለዩክሬን ቢሊየኖች መላክ 'ሰልችቷቸዋል' ሲሉ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሪፐብሊካኑ የሕግ አውጪ ትራምፕ ለዩክሬን ቢሊየኖች መላክ 'ሰልችቷቸዋል' ሲሉ ተናገሩ
የሪፐብሊካኑ የሕግ አውጪ ትራምፕ ለዩክሬን ቢሊየኖች መላክ 'ሰልችቷቸዋል' ሲሉ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.08.2025
ሰብስክራይብ

የሪፐብሊካኑ የሕግ አውጪ ትራምፕ ለዩክሬን ቢሊየኖች መላክ 'ሰልችቷቸዋል' ሲሉ ተናገሩ

“እንደ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሁሉ አብዛኛዎቹ አሜሪካውያን እና በኮንግረስ ውስጥ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ አባላት የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት ሰልችቷቸዋል፤ አሜሪካ ፍላጎቷ ባልሆነ ጦርነት ቢሊየን ዶላሮችን ማውጣት በቅቷቸዋል። ከሶስት ዓመታት ትርጉም የለሽ መገዳደል በኋላ፤ በሁለቱ ወገኖች መካከል አሁን ሰላም ብቸኛው መፍትሄ ነው። የዚህ አስከፊ ጦርነት ማብቂያው ዘግይቷል" ሲሉ የኮንግረስ አባል ፖል ጎሳር ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ከአሜሪካ ከቻቸው ዶናልድ ትራምፕ ጋር በአላስካ የዩክሬን ግጭት መፍትሄ ላይ ለመወያየት ዓርብ ቀጠሮ ይዘዋል። ይህ ውይይት በጦር ሜዳው ዩክሬን ሽንፈቶች እያስተናገደች ባለችበት ወቅት እንዲሁም የዩክሬን ልሂቃን እና ሕዝቡ በዘለንስኪ አገዛዝ ላይ የሚያሰማው ተቃውሞ እየጨመረ በመጣበት ወቅት የመጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0