https://amh.sputniknews.africa
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ "ግድቡ ይበልጥ ዓሳዎችን አምርቶ ወደ ጎረቤት አገራት መላክ ቢያስችል፤ ለኢኮኖሚያዊ ውህደት መሣሪያ ይሆናል። ኢትዮጵያውያንም... 12.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-12T19:45+0300
2025-08-12T19:45+0300
2025-08-12T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1240897_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2543c5e0a748ed25ceb64103cf6ef16f.jpg
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ "ግድቡ ይበልጥ ዓሳዎችን አምርቶ ወደ ጎረቤት አገራት መላክ ቢያስችል፤ ለኢኮኖሚያዊ ውህደት መሣሪያ ይሆናል። ኢትዮጵያውያንም የባሕር ዓሣ ቢፈልጉ ከጂቡቲ፣ ሶማሊያ እና ኬንያ ማስመጣት ይችላሉ። ይህም በዘርፉ ኢኮኖሚያዊ ውህደት ያመጣል" ሲሉ በኢጋድ የብሉ ኢኮኖሚ እና የዓሣ ኃብት ከፍተኛ ኤክስፐርት ዋሴ አንተነህ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለዓሣ ሃብት ምርታማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ፤ በቀጣናው የዓሣ ምርት እና ንግድን ዘመናዊ ለማድረግ በወጠነው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ከፍተኛ የምክክር መድረክ ላይ ተነስቷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
2025-08-12T19:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1240897_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1e99fd04726392cc72c5a28d51ae0c94.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
19:45 12.08.2025 (የተሻሻለ: 19:54 12.08.2025) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት በቀጣናው ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እንደሚያግዝ ኢጋድ ገለጸ
"ግድቡ ይበልጥ ዓሳዎችን አምርቶ ወደ ጎረቤት አገራት መላክ ቢያስችል፤ ለኢኮኖሚያዊ ውህደት መሣሪያ ይሆናል። ኢትዮጵያውያንም የባሕር ዓሣ ቢፈልጉ ከጂቡቲ፣ ሶማሊያ እና ኬንያ ማስመጣት ይችላሉ። ይህም በዘርፉ ኢኮኖሚያዊ ውህደት ያመጣል" ሲሉ በኢጋድ የብሉ ኢኮኖሚ እና የዓሣ ኃብት ከፍተኛ ኤክስፐርት ዋሴ አንተነህ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለዓሣ ሃብት ምርታማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ፤ በቀጣናው የዓሣ ምርት እና ንግድን ዘመናዊ ለማድረግ በወጠነው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ከፍተኛ የምክክር መድረክ ላይ ተነስቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X