https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ
የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ በኃይል ማመንጫው ዙሪያ ደረቅ ሣር በእሳት መያያዙን የክልሉ አስተዳዳሪ ዬቭጌኒ ባሊትስኪ አስታውቀዋል፡፡ አክለውም እሳቱ ለኃይል... 12.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-12T19:17+0300
2025-08-12T19:17+0300
2025-08-12T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1240456_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_c4df104c298c84ec3a95769946d1b3d6.jpg
የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ በኃይል ማመንጫው ዙሪያ ደረቅ ሣር በእሳት መያያዙን የክልሉ አስተዳዳሪ ዬቭጌኒ ባሊትስኪ አስታውቀዋል፡፡ አክለውም እሳቱ ለኃይል ማመንጫው ምንም ዓይነት የአደጋ ስጋት እንደሌለው ገልጸው፤ ማመንጫው መደበኛ ሥራውን እየሠራ እንደሆነና የጨረር መጠኑም እንዳልጨመረ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1240456_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_670f5cca9a95ad7431c15e1b252b13e0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ
19:17 12.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 12.08.2025) የዩክሬን ኃይሎች የዛፖሮዥዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ አቅራቢያ ድብደባ መፈፀማቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ
በኃይል ማመንጫው ዙሪያ ደረቅ ሣር በእሳት መያያዙን የክልሉ አስተዳዳሪ ዬቭጌኒ ባሊትስኪ አስታውቀዋል፡፡
አክለውም እሳቱ ለኃይል ማመንጫው ምንም ዓይነት የአደጋ ስጋት እንደሌለው ገልጸው፤ ማመንጫው መደበኛ ሥራውን እየሠራ እንደሆነና የጨረር መጠኑም እንዳልጨመረ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X