ካራፔትያን በአርሜኒያ መንግሥት ላይ የግልግል ዳኝነት ክስ ከፈቱ
19:10 12.08.2025 (የተሻሻለ: 19:14 12.08.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ካራፔትያን በአርሜኒያ መንግሥት ላይ የግልግል ዳኝነት ክስ ከፈቱ
ባለሀብቱ ሳምቬል ካራፔትያን የኤሌክትሪክ ኔትዎርክስ ኦፍ አርሜኒያ ኩባንያ በመንግሥት መውረሱን ተከትሎ፤ የአርሜኒያ ባለሥልጣናት ተጠያቂ እንዲሆኑ እና ለደረሰ ውድመት ቅድመ ግምቱ 500 ሚሊየን ዶላር የሆነ ካሳ እንዲከፍሉ የሚጠይቅ ዓለም አቀፍ የግልግል ዳኝነት ክስ አስጀምረዋል።
በዚህ ዓመት አጋማሽ ካራፔትያን በአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን እና በአርሜኒያ መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ ለቤተ-ክርስቲያኒቱ ድጋፋቸውን ገልጸው ነበር።
ሰኔ 11 የየሬቫን ፍርድ ቤት ካራፔትያንን ሥልጣን በኃይል ለመያዝ ሕዝባዊ ጥሪ በማድረግ ወንጀል በመክሰስ ሁለት ወራት ፈርዶባቸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X