https://amh.sputniknews.africa
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ ከግድቡ በቀን ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሣ ኃብት እየተገኘ መሆኑን በሚኒስቴሩ የዓሣ ኃብት ልማት... 12.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-12T18:58+0300
2025-08-12T18:58+0300
2025-08-12T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1239985_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5df76cfcf218a00959a4a9aaa8b4dacd.jpg
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ ከግድቡ በቀን ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሣ ኃብት እየተገኘ መሆኑን በሚኒስቴሩ የዓሣ ኃብት ልማት ዴስክ ኃላፊ ፋሲል ዳዊት (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የሰማያዊ (ታዳሽ) ኢነርጂ ምንጭ የሆነው ግድቡ፤ በውኃ ቱሪዝም ሰማያዊ ኢኮኖሚ እየገነባ ነው" ብለዋል።በዓሳ ሐብት ልማት ላይ ያተኮረ የኢጋድ ከፍተኛ የምክክር መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
2025-08-12T18:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0c/1239985_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6f815d7fab01325c958532b6f45890f7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
18:58 12.08.2025 (የተሻሻለ: 19:04 12.08.2025) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከኃይል ምንጭነት ባሻገር ለሰማያዊ (ለውኃ ሐብት) ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ
ከግድቡ በቀን ከ14 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የዓሣ ኃብት እየተገኘ መሆኑን በሚኒስቴሩ የዓሣ ኃብት ልማት ዴስክ ኃላፊ ፋሲል ዳዊት (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የሰማያዊ (ታዳሽ) ኢነርጂ ምንጭ የሆነው ግድቡ፤ በውኃ ቱሪዝም ሰማያዊ ኢኮኖሚ እየገነባ ነው" ብለዋል።
በዓሳ ሐብት ልማት ላይ ያተኮረ የኢጋድ ከፍተኛ የምክክር መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X