ቻድ 65ኛውን የነጻነት በዓል አከበረች
20:02 11.08.2025 (የተሻሻለ: 20:04 11.08.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቻድ 65ኛውን የነጻነት በዓል አከበረች
ፕሬዝዳንት ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ለሀገሪቱ ነጻነት እና ሉዓላዊነት ለተዋደቁ ጀግኖች በመታሰቢያነት በቆመው ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን በማኖር ክብር ሰጥተዋል።
በትናንትናው ዕለት ለሀገሪቱ ሕዝብ ባስተላለፉት መልዕክት ቻዳውያን የግል እና የጋራ ነጻነታቸውን እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርበዋል።
ቻድ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በፈረንሳይ ቅኝ ተገዝታለች። እ.ኤ.አ ነሐሴ 11 ቀን 1960 ሀገሪቱ በመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ፍራንኮይስ ቶምባልባዬ አመራር ነጻነቷን አውጃለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
