https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ በቀጣይ ዓመት መዲናዋ የምታስተናግደውን ፊውቸር ቴክ-2025 ኤክስፖ አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ... 11.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-11T18:57+0300
2025-08-11T18:57+0300
2025-08-11T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1227516_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9f9a7e007e7badc096c48a0a3996be19.jpg
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ በቀጣይ ዓመት መዲናዋ የምታስተናግደውን ፊውቸር ቴክ-2025 ኤክስፖ አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ በሰጠበት ወቅት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አማካሪ አብዮት ባዩ፤ ኢትዮጵያ በተለይ ለብሪክስ የሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የስታርት አፕ ሁነቶች ልዩ ትኩረት መስጠቷን አንስተዋል። "ፊውቸር ቴክ ኤክስፖ ላይ በተመሳሳይ የብሪክስ አባል ሀገራት እንደሚሳተፉ እንጠብቃለን። እኛ እንደ መንግሥት ይህንን ዕድል በዘርፉ ከብሪክስ ሀገራት ኩባንያዎች ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናከር እንጠቀምበታለን" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
2025-08-11T18:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1227516_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_9d3c2240c0a04286ead2b8c7be78dea3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
18:57 11.08.2025 (የተሻሻለ: 19:04 11.08.2025) ኢትዮጵያ በብሪክስ የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ መድረኮች ላይ በንቃት በመሳተፍ ላይ እንደምትገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ
በቀጣይ ዓመት መዲናዋ የምታስተናግደውን ፊውቸር ቴክ-2025 ኤክስፖ አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ በሰጠበት ወቅት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ ያደረጉት የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አማካሪ አብዮት ባዩ፤ ኢትዮጵያ በተለይ ለብሪክስ የሰው ሠራሽ አስተውሎት እና የስታርት አፕ ሁነቶች ልዩ ትኩረት መስጠቷን አንስተዋል።
"ፊውቸር ቴክ ኤክስፖ ላይ በተመሳሳይ የብሪክስ አባል ሀገራት እንደሚሳተፉ እንጠብቃለን። እኛ እንደ መንግሥት ይህንን ዕድል በዘርፉ ከብሪክስ ሀገራት ኩባንያዎች ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናከር እንጠቀምበታለን" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X