https://amh.sputniknews.africa
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
Sputnik አፍሪካ
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል” የአይሲቲ ፓርክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሄኖክ አሕመድ በ "ፊውቸር ቴክ-2025" ኤክስፖ ይፋ ማድረጊያ መድረክ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በሩሲያ... 11.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-11T18:31+0300
2025-08-11T18:31+0300
2025-08-11T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1226773_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_23ffa0c43ade5c22fe5a6e2653bbdd23.jpg
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል” የአይሲቲ ፓርክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሄኖክ አሕመድ በ "ፊውቸር ቴክ-2025" ኤክስፖ ይፋ ማድረጊያ መድረክ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው "የሰው አልባ ሥርዓቶች ፤ የወደፊት ቴክኖሎጂዎች" ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ለመሳተፍ በአይ ሲ ቲ ፓርክ የሚገኙ ኩባንያዎችን ይዘው ወደ ሞስኮ እንደሚያቀኑ ገልጸዋል። "የሁነቱ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ኩባንያዎች መካከል ያለውን ርቀት ለማጥበብ አና የሚመክሩበትን መድረክ ለመፍጠር ነው። በዚህ መንገድም በዘርፉ አስፈላጊ ክህሎቶችን እና ቴክኖሎጂዎችን መገብየት እንችላለን" ብለዋል። ፊውቸር ቴክ-2025 በመጪው ኅዳር ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
Sputnik አፍሪካ
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
2025-08-11T18:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1226773_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ab0f5d08940c95af0251b52b5bb6a08e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
18:31 11.08.2025 (የተሻሻለ: 18:34 11.08.2025) “ብሪክስ ለጀማሪ ስታርት አፖች የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ የሽግግር መድረክ ፈጥሯል”
የአይሲቲ ፓርክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሄኖክ አሕመድ በ "ፊውቸር ቴክ-2025" ኤክስፖ ይፋ ማድረጊያ መድረክ ላይ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው "የሰው አልባ ሥርዓቶች ፤ የወደፊት ቴክኖሎጂዎች" ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ለመሳተፍ በአይ ሲ ቲ ፓርክ የሚገኙ ኩባንያዎችን ይዘው ወደ ሞስኮ እንደሚያቀኑ ገልጸዋል።
"የሁነቱ ዋነኛ ዓላማ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ኩባንያዎች መካከል ያለውን ርቀት ለማጥበብ አና የሚመክሩበትን መድረክ ለመፍጠር ነው። በዚህ መንገድም በዘርፉ አስፈላጊ ክህሎቶችን እና ቴክኖሎጂዎችን መገብየት እንችላለን" ብለዋል።
ፊውቸር ቴክ-2025 በመጪው ኅዳር ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X