https://amh.sputniknews.africa
የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩ
የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩℹ ቢሊየነር ሳምቬል ካራፔትያን በአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ላይ የሚደርሠውን የመንግሥት ጫና መከላከላቸውን ተከትሎ በመንግሥት መሳደድ... 11.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-11T17:07+0300
2025-08-11T17:07+0300
2025-08-11T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1225897_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_f91439c6c6641ec6ec687ed573b496ad.jpg
የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩℹ ቢሊየነር ሳምቬል ካራፔትያን በአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ላይ የሚደርሠውን የመንግሥት ጫና መከላከላቸውን ተከትሎ በመንግሥት መሳደድ ደርሶባቸዋል።“ሥልጣን በኃይል ለመያዝ ጥሪ አቅርበዋል” በሚል አጠያያቂ ክስ የታሰሩ ሲሆን የኩባንያዎቻቸው ሥራ አስፈፃሚዎች በጅምላ ታስረዋል፡፡ በተጨማሪም በፍጥነት በወጣ ሕግ የሀገሪቱ ዋና የኃይል ማሰራጫ የ 'ኤሌክትሪክ ኔትዎርክ ኦፍ አርሜኒያ' በመንግሥት ተወርሷል። የስቶክሆልም የግልግል ፍርድ የአርሜንያ መንግሥት እርምጃ ሕገ-ወጥ ነው ብሎ ቢወስንም ጠቅላይ ሚኒስትር ፓሺንያን ብይኑን አላከበሩም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1225897_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_24e8ebacdf3b661752b5e818f1e27f6b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩ
17:07 11.08.2025 (የተሻሻለ: 17:14 11.08.2025) የአርሜኒያ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የነጋዴው ካራፔትያን እስር ሕገ-ወጥ እንደሆነ ማሳወቁን ጠበቃው ተናገሩ
ℹ ቢሊየነር ሳምቬል ካራፔትያን በአርሜኒያ ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስቲያን ላይ የሚደርሠውን የመንግሥት ጫና መከላከላቸውን ተከትሎ በመንግሥት መሳደድ ደርሶባቸዋል።
“ሥልጣን በኃይል ለመያዝ ጥሪ አቅርበዋል” በሚል አጠያያቂ ክስ የታሰሩ ሲሆን የኩባንያዎቻቸው ሥራ አስፈፃሚዎች በጅምላ ታስረዋል፡፡ በተጨማሪም በፍጥነት በወጣ ሕግ የሀገሪቱ ዋና የኃይል ማሰራጫ የ 'ኤሌክትሪክ ኔትዎርክ ኦፍ አርሜኒያ' በመንግሥት ተወርሷል። የስቶክሆልም የግልግል ፍርድ የአርሜንያ መንግሥት እርምጃ ሕገ-ወጥ ነው ብሎ ቢወስንም ጠቅላይ ሚኒስትር ፓሺንያን ብይኑን አላከበሩም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X