https://amh.sputniknews.africa/20250811/1225257.html
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች ለዚህም የውጪ ንግድ ተዋናዮች ዝግጅት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ሲል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ኢትዮጵያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት... 11.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-11T16:20+0300
2025-08-11T16:20+0300
2025-08-11T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1225103_70:0:1210:641_1920x0_80_0_0_788835a1940e54c05fcf91b3b783d9ab.jpg
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች ለዚህም የውጪ ንግድ ተዋናዮች ዝግጅት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ሲል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ኢትዮጵያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተወሰነውን የታሪፍ ቀረጥ ምጣኔ አባል ሀገራቱ እንዲያውቁት ማድረጓም ነው የተገለፀው፡፡እስካሁን 22 ሀገራት የየራሳቸውን የታሪፍ ሰነድ ማዘጋጃታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1225103_213:0:1068:641_1920x0_80_0_0_5e8278e52e69249bbf019f4b1d1bf932.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች
16:20 11.08.2025 (የተሻሻለ: 16:24 11.08.2025) ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች
ለዚህም የውጪ ንግድ ተዋናዮች ዝግጅት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ሲል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተወሰነውን የታሪፍ ቀረጥ ምጣኔ አባል ሀገራቱ እንዲያውቁት ማድረጓም ነው የተገለፀው፡፡
እስካሁን 22 ሀገራት የየራሳቸውን የታሪፍ ሰነድ ማዘጋጃታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X