ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች
ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.08.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በአንድ ወር ውስጥ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስር ይፋዊ ግብይት እንደምትጀምር ገለፀች

ለዚህም የውጪ ንግድ ተዋናዮች ዝግጅት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ሲል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ኢትዮጵያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተወሰነውን የታሪፍ ቀረጥ ምጣኔ አባል ሀገራቱ እንዲያውቁት ማድረጓም ነው የተገለፀው፡፡

እስካሁን 22 ሀገራት የየራሳቸውን የታሪፍ ሰነድ ማዘጋጃታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልፀዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0