https://amh.sputniknews.africa/20250811/1225044.html
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ በስምምነቱ መሠረት የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግንባታው ከሚያስፈለገው 10 ቢሊየን ዶላር፤ 8 ቢሊየን የሚሆነውን... 11.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-11T16:00+0300
2025-08-11T16:00+0300
2025-08-11T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1224890_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_5b55eadf418b02fbe3c86f83efcb65d6.jpg
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ በስምምነቱ መሠረት የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግንባታው ከሚያስፈለገው 10 ቢሊየን ዶላር፤ 8 ቢሊየን የሚሆነውን ለማሰባሰብ ይሠራል ተብሏል፡፡ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ሥራ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ለማ ያደቻ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል፡፡ በአምስት ምዕራፎች የሚከናወነው የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ በዓመት ከ100 ሚሊየን በላይ መንገደኞችን ማስተናገድ ይችላል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0b/1224890_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3a061936976cc914cdd1efaed5b7772e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ
16:00 11.08.2025 (የተሻሻለ: 16:04 11.08.2025) የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚያስገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን በይፋ ተረከበ
በስምምነቱ መሠረት የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግንባታው ከሚያስፈለገው 10 ቢሊየን ዶላር፤ 8 ቢሊየን የሚሆነውን ለማሰባሰብ ይሠራል ተብሏል፡፡
ስምምነቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ሥራ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ለማ ያደቻ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዝዳንት አኪንዉሚ አዴሲና ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል፡፡
በአምስት ምዕራፎች የሚከናወነው የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ በዓመት ከ100 ሚሊየን በላይ መንገደኞችን ማስተናገድ ይችላል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X