የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.08.2025
ሰብስክራይብ

የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ

ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ከምርጫ ኮሚሽኑ የእጩ ቅፅ በመቀበል የምርጫ ዘመቻውን በይፋ ከፍተዋል ሲል ቻማ ቻ ማፒንዱዚ (ሲሲኤም) ፓርቲ አስታውቋል።

"በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ቪዥን 2050ን ስናስፈጽም ከዚህም በላይ ታላላቅ ምዕራፎችን እናሳካለን…ይህ ምርጫ የግል ወይም የሲሲኤም ብቻ አይደለም፤ ነገር ግን የሁሉም ታንዛኒያውያን ነው። ዜጎች የተከበረ እና የዘላቂ ኢኮኖሚ እውነተኛ እቅድ ያለው ፓርቲ የሚመርጡበት ጊዜ ነው" ብለዋል ሲል የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ፕሬዝዳንቷ የሲሲኤም ፓርቲ "በከፍተኛ ልዩነት እንዲያሸንፍ" ሁሉም እንዲያብር አሳስበዋል።

የሲሲኤም ምክትል ሊቀመንበር ስቲቨን ዋሲራ በበኩላቸው "1 ሺህ እጩዎችም ቢወዳደሩ ሲሲኤም የሚፈራው ነገር የለም" ሲሉ ተናግረዋል።

የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ቅስቀሳ ከነሃሴ 22 እስከ ጥቅምት 20 የሚቆይ ሲሆን ምርጫው ጥቅምት 21 ይካሄዳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት የገዥውን ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0