https://amh.sputniknews.africa/20250810/1211020.html
የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ "የእስራኤል ጽዮናዊ መንግሥት የጋዛን ሰርጥ የመቆጣጠር ዕቅድ አጥብቀን እናወግዛለን፤ በፍልስጤም ሕዝብ ላይ የሚፈጸመውን የዘር... 10.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-10T12:42+0300
2025-08-10T12:42+0300
2025-08-10T12:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0a/1210866_0:54:1024:630_1920x0_80_0_0_a929ff2c725ff758e0594131d4124799.jpg
የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ "የእስራኤል ጽዮናዊ መንግሥት የጋዛን ሰርጥ የመቆጣጠር ዕቅድ አጥብቀን እናወግዛለን፤ በፍልስጤም ሕዝብ ላይ የሚፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ያባብሳል" ብሏል።ኩባ እንደሌሎች የላቲን አሜሪካ ሀገራት ሁሉ ፍልስጤምን ትደግፋለች እንዲሁም በ1967 ድንበር መሠረት ምስራቅ እየሩሳሌምን ዋና ከተማ ያደረገ እውቅና እንድታገኝ ትሟገታለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ እስራኤል የጋዛን ሰርጥ ለመቆጣጠር ማቀዷን ሐሙስ ገልጸው ነበር። የእስራኤል የደህንነት ካቢኔ ይህንን ሃሳብ አጽድቋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ ሩሲያ፣ ግብፅ፣ ቬንዙዌላ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ኳታር እና ሌሎችም በርካታ ሀገራት የእስራኤልን ውሳኔ አጥብቀው ተቃውመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0a/1210866_57:0:968:683_1920x0_80_0_0_a717775645519af06b0d0aaf2329a280.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
12:42 10.08.2025 (የተሻሻለ: 12:44 10.08.2025) የእስራኤል ጋዛን የመቆጣጠር ዕቅድ "የፍልስጤማውያንን የማይገሰስ መብት ይጥሳል" ሲል የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ
"የእስራኤል ጽዮናዊ መንግሥት የጋዛን ሰርጥ የመቆጣጠር ዕቅድ አጥብቀን እናወግዛለን፤ በፍልስጤም ሕዝብ ላይ የሚፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ያባብሳል" ብሏል።
ኩባ እንደሌሎች የላቲን አሜሪካ ሀገራት ሁሉ ፍልስጤምን ትደግፋለች እንዲሁም በ1967 ድንበር መሠረት ምስራቅ እየሩሳሌምን ዋና ከተማ ያደረገ እውቅና እንድታገኝ ትሟገታለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ እስራኤል የጋዛን ሰርጥ ለመቆጣጠር ማቀዷን ሐሙስ ገልጸው ነበር። የእስራኤል የደህንነት ካቢኔ ይህንን ሃሳብ አጽድቋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ ሩሲያ፣ ግብፅ፣ ቬንዙዌላ፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ኳታር እና ሌሎችም በርካታ ሀገራት የእስራኤልን ውሳኔ አጥብቀው ተቃውመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X