ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ
ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.08.2025
ሰብስክራይብ

ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ

ሰልፈኞቹ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ሎረንት ባግቦ እና ቲድጃን ቲያም በምርጫ ዝርዝሩ ውስጥ እንዲካተቱ ጠይቀዋል ሲሉ የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡

በተጨማሪም ፕሬዝዳንት አላሳን ኡታራ ለአራተኛ የሥልጣን ዘመን መወዳደራቸውን ተቃውመዋል፡፡

የወቅቱ የኮትዲቯር ሕገ-መንግሥት ለፕሬዝዳንቶች ገደብ የሌለው የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመን ሰጥቷል፡፡ ምርጫው በጥቅምት ወር እንደሚደረግም ታውቋል፡፡

ከማህበራዊ የትስስር ገፅ የተገኙ ምሥሎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ
ከሁለት ሚሊየን በላይ ሰልፈኞች በትናንትናው ዕለት በኮትዲቯር ለተቃውሞ ወጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.08.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0