https://amh.sputniknews.africa
በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመግለጫቸው፤ "ውግዘት እና ተቃውሞን የሚቀሰቅሱ ውሳኔዎች እና ዕቅዶችን መተግበር የሰብዓዊ ቀውስ ምልክቶች... 10.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-10T10:37+0300
2025-08-10T10:37+0300
2025-08-10T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0a/1209277_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a042a5282516806c086257e98eeec371.jpg
በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመግለጫቸው፤ "ውግዘት እና ተቃውሞን የሚቀሰቅሱ ውሳኔዎች እና ዕቅዶችን መተግበር የሰብዓዊ ቀውስ ምልክቶች የታየበትን አስከፊውን የፍልስጤም አስከፊ ሁኔታ እጅግ ሊያባብሰው ይችላል" ብለዋል። ይህ እርምጃ ግጭቱን ለማብረድ የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ጥረቶችን እንደሚያደናቅፉ እንዲሁም ለክልሉ መረጋጋት ከባድ አሉታዊ ውጤቶችን ሊያስከትል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0a/1209277_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_2531d92a937fe6c959edcd70b4175437.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
10:37 10.08.2025 (የተሻሻለ: 10:44 10.08.2025) በጋዛ የእስራኤል መስፋፋት ቀውሱን ያባብሰዋል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመግለጫቸው፤ "ውግዘት እና ተቃውሞን የሚቀሰቅሱ ውሳኔዎች እና ዕቅዶችን መተግበር የሰብዓዊ ቀውስ ምልክቶች የታየበትን አስከፊውን የፍልስጤም አስከፊ ሁኔታ እጅግ ሊያባብሰው ይችላል" ብለዋል።
ይህ እርምጃ ግጭቱን ለማብረድ የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ጥረቶችን እንደሚያደናቅፉ እንዲሁም ለክልሉ መረጋጋት ከባድ አሉታዊ ውጤቶችን ሊያስከትል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X