https://amh.sputniknews.africa
ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ
ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ የኢራን ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሚኒ አማካሪ አሊ አክባር ቬላያቲ፤ “ቀጣናውን የተመለከቱ ስሌቶች እና ስምምነቶች... 09.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-09T20:47+0300
2025-08-09T20:47+0300
2025-08-09T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1208851_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9a456a639f29d9cbffc583241c47d720.jpg
ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ የኢራን ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሚኒ አማካሪ አሊ አክባር ቬላያቲ፤ “ቀጣናውን የተመለከቱ ስሌቶች እና ስምምነቶች በአዘርባጃን እና አርሜኒያ ብቻ የተገደቡ አይደሉም። የክልሉ የጂኦፖለቲካ ለውጦች፤ የኢራን ድንበር አቅጣጫንም ይቀይራሉ። በዚህም ጥቅማችንን በቆራጥነት የመከላከል መብት አለን” ሲሉ መናገራቸውን የኢራን ዜና ወኪል ታስኒም ዘግቧል። ቬላያቲ አክለውም፤ የኮሪደር ዕቅዱ ትግበራ የደቡብ ካውካሰስን ደህንነት ለአደጋ ያጋልጣል ብለዋል። “ኢራን ከሩሲያም ጋር ሆነ፤ ያለ ሩሲያ በደቡብ ካውካሰስ የደህንነት ሁኔታ ላይ ተመስርታ እንደምትንቀሳቀስ ታስረግጣለች። ሩሲያም ከስትራቴጂያዊ እይታ አንፃር ኮሪደሩን እንደምትቃወም እናምናለን” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1208851_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f646030d808e43623036c343d60f295a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ
20:47 09.08.2025 (የተሻሻለ: 20:54 09.08.2025) ኢራን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርሜኒያ ኮሪደር መተላለፊያ ልማት ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላት የጠቅላይ መሪው አማካሪ ገለፁ
የኢራን ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሚኒ አማካሪ አሊ አክባር ቬላያቲ፤ “ቀጣናውን የተመለከቱ ስሌቶች እና ስምምነቶች በአዘርባጃን እና አርሜኒያ ብቻ የተገደቡ አይደሉም። የክልሉ የጂኦፖለቲካ ለውጦች፤ የኢራን ድንበር አቅጣጫንም ይቀይራሉ። በዚህም ጥቅማችንን በቆራጥነት የመከላከል መብት አለን” ሲሉ መናገራቸውን የኢራን ዜና ወኪል ታስኒም ዘግቧል።
ቬላያቲ አክለውም፤ የኮሪደር ዕቅዱ ትግበራ የደቡብ ካውካሰስን ደህንነት ለአደጋ ያጋልጣል ብለዋል።
“ኢራን ከሩሲያም ጋር ሆነ፤ ያለ ሩሲያ በደቡብ ካውካሰስ የደህንነት ሁኔታ ላይ ተመስርታ እንደምትንቀሳቀስ ታስረግጣለች። ሩሲያም ከስትራቴጂያዊ እይታ አንፃር ኮሪደሩን እንደምትቃወም እናምናለን” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X