ኢትዮጵያ የደመና ማበልፀጊያ ቴክኖሎጂ በሀገር ቤት ማምረት ጀመረች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የደመና ማበልፀጊያ ቴክኖሎጂ በሀገር ቤት ማምረት ጀመረች
ኢትዮጵያ የደመና ማበልፀጊያ ቴክኖሎጂ በሀገር ቤት ማምረት ጀመረች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.08.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የደመና ማበልፀጊያ ቴክኖሎጂ በሀገር ቤት ማምረት ጀመረች

ሀገሪቱ ከዚህ በፊት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ቴክኖሎጂ ነበር የምትተቀመው።

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ደመናን የማበልፀግ ሙከራ ከአራት ዓመት በፊት መጀመሩን ገልጿል ሲል የዘገበው የሀገር ውስጥ ሚዲያ ነው።

ቴክኖሎጂውን ለመጠቀም የሚያስችል አቅም ላይ ግን አልደተደረሰም ተብሏል፡፡

የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ "ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ላይ ይህንን ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ ዝናብ እንዲያገኙ ለማድረግ ብዙ አውሮፕላኖች ያስፈልጋሉ። ይህ አቅም ግን ገና የለንም" ብለዋል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0