https://amh.sputniknews.africa
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ "ለጥንካሬ፣ ለመተሳሰብ እና በችግር ወቅት ፀንቶ ለሚቆመው የጋናውያን መንፈስ ጊዜው አሁን ነው” ሲሉ ጆን ድራማኒ ማሃማ ለሀገሪቱ ሕዝብ ንግግር አድርገዋል። ▪... 09.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-09T15:58+0300
2025-08-09T15:58+0300
2025-08-09T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1204763_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_6314ef24412356e3ae66b9a895e74c7e.jpg
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ "ለጥንካሬ፣ ለመተሳሰብ እና በችግር ወቅት ፀንቶ ለሚቆመው የጋናውያን መንፈስ ጊዜው አሁን ነው” ሲሉ ጆን ድራማኒ ማሃማ ለሀገሪቱ ሕዝብ ንግግር አድርገዋል። ▪ ረቡዕ እለት በደረሰው እና የመከላከያ እና የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትሮችን ጨምሮ ስምንት ሰዎችን ህይወት ለቀጠፈው የሄሊኮፕተር አደጋ ሰለባዎች የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሚቀጥለው አርብ እንደሚፈጸም ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል። የበረራ ላይ ድምፅ መቅጂያ መሳሪያዎች መገኘታቸውን እና ለጉዳዩ መርማሪ ቦርድ መቋቋሙን የጠቀሱት ፕሬዝዳንቱ፤ በመከላከያ ሠራዊት አጠቃላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን አመልክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
2025-08-09T15:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1204763_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_568f065e1311dbb2b0ca53a506f66d18.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
15:58 09.08.2025 (የተሻሻለ: 16:04 09.08.2025) የጋና ፕሬዝዳንት ከአሰቃቂው የሄሊኮፕተር አደጋ በኋላ ሕዝቡ አንድ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ
"ለጥንካሬ፣ ለመተሳሰብ እና በችግር ወቅት ፀንቶ ለሚቆመው የጋናውያን መንፈስ ጊዜው አሁን ነው” ሲሉ ጆን ድራማኒ ማሃማ ለሀገሪቱ ሕዝብ ንግግር አድርገዋል።
▪ ረቡዕ እለት በደረሰው እና የመከላከያ እና የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትሮችን ጨምሮ ስምንት ሰዎችን ህይወት ለቀጠፈው የሄሊኮፕተር አደጋ ሰለባዎች የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሚቀጥለው አርብ እንደሚፈጸም ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል።
የበረራ ላይ ድምፅ መቅጂያ መሳሪያዎች መገኘታቸውን እና ለጉዳዩ መርማሪ ቦርድ መቋቋሙን የጠቀሱት ፕሬዝዳንቱ፤ በመከላከያ ሠራዊት አጠቃላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን አመልክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X