https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው
የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው ለዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንዌሚ አዴሲና ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ስምምነት ይፈራረማሉ... 09.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-09T14:20+0300
2025-08-09T14:20+0300
2025-08-09T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1204098_0:38:674:417_1920x0_80_0_0_0cda6458b5928cabc7ff842fcca20229.jpg
የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው ለዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንዌሚ አዴሲና ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ስምምነት ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል። የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 10 ቢሊየን ዶላር ወጪ ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። ከግንባታው አጠቃላይ ወጪ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20 በመቶውን ይሸፍናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1204098_34:0:641:455_1920x0_80_0_0_ba872156ca0712d4d62491122ab1f7c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው
14:20 09.08.2025 (የተሻሻለ: 14:34 09.08.2025) የአፍሪካ ልማት ባንክ ቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፉ አየር ማረፊያ የገንዘብ ማሰባሰብ ኃላፊነቱን ሊረከብ ነው
ለዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንዌሚ አዴሲና ነሐሴ 5 ቀን 2017 ዓ.ም ስምምነት ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 10 ቢሊየን ዶላር ወጪ ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል።
ከግንባታው አጠቃላይ ወጪ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20 በመቶውን ይሸፍናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X