https://amh.sputniknews.africa
ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች
ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች "ጋዛን ሙሉ በሙሉ የመቆጣጠር ማስፈራሪያ...የእስራኤል መንግሥት በጋዛ የዘር ማጽዳት እና በፍልስጤማውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈጸም ፍላጎት... 09.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-09T12:56+0300
2025-08-09T12:56+0300
2025-08-09T13:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1203202_0:54:1024:630_1920x0_80_0_0_747d0dfeade7cdaa63f1ec54d3e51385.jpg
ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች "ጋዛን ሙሉ በሙሉ የመቆጣጠር ማስፈራሪያ...የእስራኤል መንግሥት በጋዛ የዘር ማጽዳት እና በፍልስጤማውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈጸም ፍላጎት እንዳለው የሚያሳይ ሌላ ግልጽ ምልክት ነው” ነው ሲሉ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኢል ባጌኢ ተናግረዋል። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ ቴል አቪቭ የፀጥታ ቀጣናውን ለማረጋገጥ መላውን የጋዛ ሰርጥ በመቆጣጠር ወደ አዲስ የ “ሲቪል አስተዳደር” ለማስተላለፍ እንዳቀደች ሐሙስ አስታውቀዋል። የእስራኤል ካቢኔ የጠቅላይ ሚኒስትሩን እቅድ ተቀብሏል። ቬንዙዌላ፣ ቱርክ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ስፔን፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጂየም እና ካናዳ የእስራኤልን የጋዛን ሰርጥ የመቆጣጠር እቅድ አውግዘዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1203202_57:0:968:683_1920x0_80_0_0_33956e6fc75bee808d805fe866c8341a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች
12:56 09.08.2025 (የተሻሻለ: 13:04 09.08.2025) ኢራን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶች የእስራኤልን ጋዛን የመቆጣጠር እቅድ እንዲመረምሩ ጥሪ አቀረበች
"ጋዛን ሙሉ በሙሉ የመቆጣጠር ማስፈራሪያ...የእስራኤል መንግሥት በጋዛ የዘር ማጽዳት እና በፍልስጤማውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈጸም ፍላጎት እንዳለው የሚያሳይ ሌላ ግልጽ ምልክት ነው” ነው ሲሉ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኢል ባጌኢ ተናግረዋል።
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ ቴል አቪቭ የፀጥታ ቀጣናውን ለማረጋገጥ መላውን የጋዛ ሰርጥ በመቆጣጠር ወደ አዲስ የ “ሲቪል አስተዳደር” ለማስተላለፍ
እንዳቀደች ሐሙስ አስታውቀዋል። የእስራኤል ካቢኔ የጠቅላይ ሚኒስትሩን እቅድ ተቀብሏል።
ቬንዙዌላ፣ ቱርክ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች፣ ስፔን፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጂየም እና ካናዳ የእስራኤልን የጋዛን ሰርጥ የመቆጣጠር እቅድ አውግዘዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X