ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
12:24 09.08.2025 (የተሻሻለ: 12:34 09.08.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
መንግሥት ከጂቡቲ፣ ከሶማሊላንድ እና ከኬንያ ጋር የሕዝብ ትራንስፖርት ለመጀመር እየተወያየ እንደሆነ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጿል።
ትራንስፖርቱን በ2018 ለመጀመር ምክክር እየተደረገ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው።
ዕቅዱ የተሳሳረች እና የተዋሃደች አፍሪካን የመፍጠር አለማ ካለው የአህጉሪቱ አጀንዳ 2063 ጋር እንደሚጣጣም ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X