https://amh.sputniknews.africa/20250809/1203143.html
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረችመንግሥት ከጂቡቲ፣ ከሶማሊላንድ እና ከኬንያ ጋር የሕዝብ ትራንስፖርት ለመጀመር እየተወያየ እንደሆነ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጿል።ትራንስፖርቱን በ2018 ለመጀመር... 09.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-09T12:24+0300
2025-08-09T12:24+0300
2025-08-09T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1202989_0:27:509:313_1920x0_80_0_0_e6e776e5244e3bfa298c32b80384b6ad.jpg
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረችመንግሥት ከጂቡቲ፣ ከሶማሊላንድ እና ከኬንያ ጋር የሕዝብ ትራንስፖርት ለመጀመር እየተወያየ እንደሆነ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጿል።ትራንስፖርቱን በ2018 ለመጀመር ምክክር እየተደረገ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው። ዕቅዱ የተሳሳረች እና የተዋሃደች አፍሪካን የመፍጠር አለማ ካለው የአህጉሪቱ አጀንዳ 2063 ጋር እንደሚጣጣም ተመላክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/09/1202989_29:0:481:339_1920x0_80_0_0_2033d4759eccc9a7a13fce4a7d59ed1d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
12:24 09.08.2025 (የተሻሻለ: 12:34 09.08.2025) ኢትዮጵያ ወደ ጎረቤት ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ትራንስፖርት ለመጀመር ንግግር ጀመረች
መንግሥት ከጂቡቲ፣ ከሶማሊላንድ እና ከኬንያ ጋር የሕዝብ ትራንስፖርት ለመጀመር እየተወያየ እንደሆነ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጿል።
ትራንስፖርቱን በ2018 ለመጀመር ምክክር እየተደረገ እንደሆነ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው።
ዕቅዱ የተሳሳረች እና የተዋሃደች አፍሪካን የመፍጠር አለማ ካለው የአህጉሪቱ አጀንዳ 2063 ጋር እንደሚጣጣም ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X