https://amh.sputniknews.africa
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የዩክሬን ቀውስን በተመለከተ ለታይም መጽሔት ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ድርድሮች በጥበብ ከታካሄዱ እና ሩሲያ እና ዩክሬን አንዳቸው ለሌላኛቸው ሰጥቶ መቀበልን ከፈቀዱ የጋራ... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T20:33+0300
2025-08-08T20:33+0300
2025-08-08T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1202350_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_656e0c37702fe89535f1e63ff57208d2.jpg
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የዩክሬን ቀውስን በተመለከተ ለታይም መጽሔት ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ድርድሮች በጥበብ ከታካሄዱ እና ሩሲያ እና ዩክሬን አንዳቸው ለሌላኛቸው ሰጥቶ መቀበልን ከፈቀዱ የጋራ መግባባት ላይ ይደረሳል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ያኔ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ፈጽሞ አትዋጋም ብለዋል፡፡ ስለፑቲን ፍላጎት በተጠየቁ ጊዜም “በመጀመሪያ ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው፡፡ አሜሪካውያኑ አራቱን ክልሎች በሕጋዊ መንገድ በሩሲያ ግዛትነት እውቅና ከሰጡ ለሩሲያ በቂ ይመስለኛል” ሲሉ መልሰዋል፡፡ “ፑቲንም ሆነ የሩሲያ ወታደራዊ-ፖለቲካዊ አመራሮች ከኔቶ ጋር የመዋጋት ዓላማ የላቸውም” በማለት አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
2025-08-08T20:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1202350_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_8e61f8f3e362b53977eb7572fe694f4e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
20:33 08.08.2025 (የተሻሻለ: 20:44 08.08.2025) “ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው” - የቤላሩስ ፕሬዝዳንት
አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የዩክሬን ቀውስን በተመለከተ ለታይም መጽሔት ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ድርድሮች በጥበብ ከታካሄዱ እና ሩሲያ እና ዩክሬን አንዳቸው ለሌላኛቸው ሰጥቶ መቀበልን ከፈቀዱ የጋራ መግባባት ላይ ይደረሳል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ያኔ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ፈጽሞ አትዋጋም ብለዋል፡፡
ስለፑቲን ፍላጎት በተጠየቁ ጊዜም “በመጀመሪያ ፑቲን የሚፈልጉት መደራደር ነው፡፡ አሜሪካውያኑ አራቱን ክልሎች በሕጋዊ መንገድ በሩሲያ ግዛትነት እውቅና ከሰጡ ለሩሲያ በቂ ይመስለኛል” ሲሉ መልሰዋል፡፡
“ፑቲንም ሆነ የሩሲያ ወታደራዊ-ፖለቲካዊ አመራሮች ከኔቶ ጋር የመዋጋት ዓላማ የላቸውም” በማለት አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X