https://amh.sputniknews.africa
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ ዳይሬክተሩ አፍሪካ በኮቪድ 19 ወቅት የነበራት አጠቃላይ የክትባት ድርሻ... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T19:58+0300
2025-08-08T19:58+0300
2025-08-08T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1202125_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e05993d178cc27b2e838f456f17d3b16.jpg
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ ዳይሬክተሩ አፍሪካ በኮቪድ 19 ወቅት የነበራት አጠቃላይ የክትባት ድርሻ ከ3 በመቶ ያነሰ እንደነበር በማስታወስ በቀጣይ ሊከሰቱ ለሚችሉ ወረርሽኞች ትምህርት ሊወሰድ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል። "አፍሮ ክትባቶችን የማምረት አቅም እንዲኖረው ሥራዎች ተጀምረዋል። አልጄሪያ፣ ሩዋንዳ እና ሌሎች ሀገራትም ለዚህ የክትባት ምርት ትኩረት ሰጥተዋል። የክትባት ምርቱን እንዴት እና በየትኞቹ መመዘኛዎች እንቆጣጠረው በሚለው ላይ ውይይቶች እየተደረጉ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
2025-08-08T19:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1202125_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5597634ed4d800ae81cbfaad603ff862.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
19:58 08.08.2025 (የተሻሻለ: 20:04 08.08.2025) የዓለም ጤና ድርጅት በአፍሪካ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የአፍሪካ ክልላዊ ቢሮ (አፍሮ) ዳይሬክተር ዶ/ር መሐመድ ያኩት ጃናቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለፁ
ዳይሬክተሩ አፍሪካ በኮቪድ 19 ወቅት የነበራት አጠቃላይ የክትባት ድርሻ ከ3 በመቶ ያነሰ እንደነበር በማስታወስ በቀጣይ ሊከሰቱ ለሚችሉ ወረርሽኞች ትምህርት ሊወሰድ እንደሚገባም አጽዕኖት ሰጥተዋል።
"አፍሮ ክትባቶችን የማምረት አቅም እንዲኖረው ሥራዎች ተጀምረዋል። አልጄሪያ፣ ሩዋንዳ እና ሌሎች ሀገራትም ለዚህ የክትባት ምርት ትኩረት ሰጥተዋል። የክትባት ምርቱን እንዴት እና በየትኞቹ መመዘኛዎች እንቆጣጠረው በሚለው ላይ ውይይቶች እየተደረጉ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X