https://amh.sputniknews.africa
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም 58ኛውን የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀራት ማኅበር ቀን ምክንያት በማድረግ... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T19:30+0300
2025-08-08T19:30+0300
2025-08-08T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1201900_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_116ce17bb95115f49c0f505f6f0896ab.jpg
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም 58ኛውን የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀራት ማኅበር ቀን ምክንያት በማድረግ ባደረጉት ንግግር “መታደማቸውን ማረጋገጥ ብቻ ቀዳሚው እርምጃ ነው፡፡ ማሌዥያን እና ስብሰባውን ጨርሰው ሲወጡ ጊዜያቸው በጥሩ እንዳለፈ እንዲሰማቸው ማረጋገጥ ትልቁ የቤት ሥራቸን ነው፡፡ ጉብኝታቸው ዘላቂ ዋጋ ማስገኘቱን ማረጋገጥ አለብን፡፡ የዓለም ዐይኖች በእኛ ላይ ይሆናሉ፡፡ ስለዚህ ለሁነቱ ስኬት መትጋት አለብን” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ጉባኤው 10 የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር አባል ሀገራትን እና የማኅበሩን የምክክር አጋሮች በማሰባሰብ የቀጣናዊ ደህንነት፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና አሳሳቢ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ይመክራል፡፡ ከማኅበሩ የምክክር አጋሮች መካከል ቻይና፣ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ሕንድ፣ አውስትራሊያ፣ ኒው ዚላንድ፣ ካናዳ፣ ጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና እንግሊዝ ይገኙበታል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሙሉ ንግግር ይመልከቱ! በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
2025-08-08T19:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1201900_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_fe4f38e9da2f1730789457ed4ecc3029.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
19:30 08.08.2025 (የተሻሻለ: 19:34 08.08.2025) የአሜሪካ፣ የቻይና፣ የብራዚል እና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች በ47ኛው የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ - ማሌዥያ
የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም 58ኛውን የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀራት ማኅበር ቀን ምክንያት በማድረግ ባደረጉት ንግግር “መታደማቸውን ማረጋገጥ ብቻ ቀዳሚው እርምጃ ነው፡፡ ማሌዥያን እና ስብሰባውን ጨርሰው ሲወጡ ጊዜያቸው በጥሩ እንዳለፈ እንዲሰማቸው ማረጋገጥ ትልቁ የቤት ሥራቸን ነው፡፡ ጉብኝታቸው ዘላቂ ዋጋ ማስገኘቱን ማረጋገጥ አለብን፡፡ የዓለም ዐይኖች በእኛ ላይ ይሆናሉ፡፡ ስለዚህ ለሁነቱ ስኬት መትጋት አለብን” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ጉባኤው 10 የደቡብ ምሥራቅ እስያ ሀገራት ማኅበር አባል ሀገራትን እና የማኅበሩን የምክክር አጋሮች በማሰባሰብ የቀጣናዊ ደህንነት፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና አሳሳቢ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ይመክራል፡፡
ከማኅበሩ የምክክር አጋሮች መካከል ቻይና፣ ሩሲያ፣ አሜሪካ፣ ሕንድ፣ አውስትራሊያ፣ ኒው ዚላንድ፣ ካናዳ፣ ጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና እንግሊዝ ይገኙበታል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሙሉ ንግግር ይመልከቱ!
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X