https://amh.sputniknews.africa/20250808/1201829.html
ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለች
ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለችየሀገሪቱ ካቢኔ የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ እድገትን እና የሥራ እድልን መደገፍ ታሳቢ በማድረግ እንዲሁም የተፈጥሮ አልማዝ ኢንዱስትሪን... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T19:14+0300
2025-08-08T19:14+0300
2025-08-08T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1201675_0:19:1280:739_1920x0_80_0_0_d3b194bf84839cd24fb61bc5099e2390.jpg
ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለችየሀገሪቱ ካቢኔ የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ እድገትን እና የሥራ እድልን መደገፍ ታሳቢ በማድረግ እንዲሁም የተፈጥሮ አልማዝ ኢንዱስትሪን ለማሳደግ በዓለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ ለመሳተፍ መወሰኑን መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል።ለዚህ ዓላማ ሲባልም አልማዝ አምራች ኩባንያዎች ከዓመታዊው ያልተጣራ የአልማዝ ሽያጭ ገቢ 1 በመቶ እንዲከፍሉ እንደሚገደዱ መግለጫው ገልጿል፡፡ ከዓለም ስድስተኛዋ የዳይመንድ አምራች ደቡብ አፍሪካ፤ በ2024 ምርቷ በ9.36 በመቶ መቀነሱን የኪምበርሊ ፕሮሰስ ዓመታዊ መረጃ ያሳያል፡፡ የማዕድን ሀብት ሚኒስትር ግዌዴ ማንታሼ፤ “በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች ድርሻችንን እየወሰዱብን ነው፡፡ ችግሩን ለመቀልበስ የተፈጥሮ አልማዞችን የማስተዋወቅ ጣልቃ ገብነት አስፈላጊ መሆኑን አምናለሁ” ሲሉ በዚህ ሳምንት ከአልማዝ ኢንዱስትሪ ባለድርሻ አካላት ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1201675_136:0:1145:757_1920x0_80_0_0_8d668624f1c5840f29b1f12d5f360fd4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለች
19:14 08.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 08.08.2025) ደቡብ አፍሪካ በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች መስፋፋትን ተከትሎ የተፈጥሮ አልማዝ ምርቶችን ለማበረታታት ወስናለች
የሀገሪቱ ካቢኔ የደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ እድገትን እና የሥራ እድልን መደገፍ ታሳቢ በማድረግ እንዲሁም የተፈጥሮ አልማዝ ኢንዱስትሪን ለማሳደግ በዓለም አቀፍ ስምምነቶች ላይ ለመሳተፍ መወሰኑን መንግሥት በመግለጫው አስታውቋል።
ለዚህ ዓላማ ሲባልም አልማዝ አምራች ኩባንያዎች ከዓመታዊው ያልተጣራ የአልማዝ ሽያጭ ገቢ 1 በመቶ እንዲከፍሉ እንደሚገደዱ መግለጫው ገልጿል፡፡
ከዓለም ስድስተኛዋ የዳይመንድ አምራች ደቡብ አፍሪካ፤ በ2024 ምርቷ በ9.36 በመቶ መቀነሱን የኪምበርሊ ፕሮሰስ ዓመታዊ መረጃ ያሳያል፡፡
የማዕድን ሀብት ሚኒስትር ግዌዴ ማንታሼ፤ “በቤተ-ሙከራ የሚመረቱ አልማዞች ድርሻችንን እየወሰዱብን ነው፡፡ ችግሩን ለመቀልበስ የተፈጥሮ አልማዞችን የማስተዋወቅ ጣልቃ ገብነት አስፈላጊ መሆኑን አምናለሁ” ሲሉ በዚህ ሳምንት ከአልማዝ ኢንዱስትሪ ባለድርሻ አካላት ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X