https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀክሬምሊን በመግለጫው የሩሲያው ፕሬዝዳንት ረቡዕ ከአሜሪካ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮቭ ጋር በሞስኮ ባደረጉት ስብሰባ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ማጋራታቸውን ገልጿል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T17:37+0300
2025-08-08T17:37+0300
2025-08-08T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1199986_0:0:680:383_1920x0_80_0_0_04d40f6126c0d11f97bb182a5aa60091.jpg
ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀክሬምሊን በመግለጫው የሩሲያው ፕሬዝዳንት ረቡዕ ከአሜሪካ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮቭ ጋር በሞስኮ ባደረጉት ስብሰባ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ማጋራታቸውን ገልጿል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ሕንድ የዩክሬን ቀውስ በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈታ ባላት አቋም መጽናቷን ዳግም ማረጋገጣቸውን መግለጫው አትቷል፡፡ መሪዎቹ በዐቢይ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ሐሳብ መለዋወጣቸውንም አትቷል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1199986_85:0:596:383_1920x0_80_0_0_7214c7820dce41904b58a58536bc8329.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
17:37 08.08.2025 (የተሻሻለ: 17:44 08.08.2025) ፑቲን እና ሞዲ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
ክሬምሊን በመግለጫው የሩሲያው ፕሬዝዳንት ረቡዕ ከአሜሪካ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮቭ ጋር በሞስኮ ባደረጉት ስብሰባ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶችን ማጋራታቸውን ገልጿል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ሕንድ የዩክሬን ቀውስ በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈታ ባላት አቋም መጽናቷን ዳግም ማረጋገጣቸውን መግለጫው አትቷል፡፡
መሪዎቹ በዐቢይ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ሐሳብ መለዋወጣቸውንም አትቷል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X