https://amh.sputniknews.africa
እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ
እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ“ይህ የሰላም ስምምነት አይደለም፤ የአርሜኒያ ፍላጎቶች ውሉ ላይ አልተንፀባረቁም” ሲሉ አርሜኒያዊው የቀጣናዊ ደህንነት ተንታኝ ግራንት... 08.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-08T17:20+0300
2025-08-08T17:20+0300
2025-08-08T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1199771_0:128:1280:848_1920x0_80_0_0_ccf784c25e898f3257044bfd97359962.jpg
እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ“ይህ የሰላም ስምምነት አይደለም፤ የአርሜኒያ ፍላጎቶች ውሉ ላይ አልተንፀባረቁም” ሲሉ አርሜኒያዊው የቀጣናዊ ደህንነት ተንታኝ ግራንት ሜሊክ ሻኽናዛሪያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ፓሺንያን እና የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት አሊዬቭ፤ ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው ላይ “ታሪካዊ የሰላም ጉባኤ” ብለው ባወደሱት ስብሰባ ለመገኘት ዛሬ አርብ ዋሽንግተን ላይ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡ ተንታኙ ሲቀጥሉ፤ “አዘርባጃን የሕገ-መንግሥት ማሻሻያን ጨምሮ ከአርሜኒያ ብዙ ጠይቃለች፡፡ ፓሺንያን ይህን ታሪካዊ ስምምነት ብለው ይመጻደቁበት ይሆናል፤ ነግር ግን ይህን ሁሉ የሚያደረጉት አርሜናውያንን በውሸት ለማሳመን ነው” ይላሉ፡፡ አርሜኒያ ግዛቷ ውስጥ የሚገኘውን ብቸኛ መተላለፊያ አሜሪካ ለብቻዋ እንድትጠቀም ማቀዷንም በተመለከተ አንድምታውን ጠቁመዋል፦▪ ሉዓላዊነትን ማጣት፣▪ የግጭቶች መስፋፋት ስጋት፣▪ ቀጣናዊ ሚዛን ማዛባት፣▪ ከሩሲያ እና ከሌሎች አጋሮች ጋር ያለውን ግንኙነት ማዳከም፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/08/1199771_0:8:1280:968_1920x0_80_0_0_b96058517853bf6ff1bbe4ca928d23c0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ
17:20 08.08.2025 (የተሻሻለ: 17:24 08.08.2025) እየተጠበቀ ያለው የአርሜኒያ እና የአዘርባጃን የሰላም ስምምነት ‘ለአርሜኒያ እጅ የመስጠት እርምጃ ነው’ - ተንታኝ
“ይህ የሰላም ስምምነት አይደለም፤ የአርሜኒያ ፍላጎቶች ውሉ ላይ አልተንፀባረቁም” ሲሉ አርሜኒያዊው የቀጣናዊ ደህንነት ተንታኝ ግራንት ሜሊክ ሻኽናዛሪያን ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ፓሺንያን እና የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት አሊዬቭ፤ ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው ላይ “ታሪካዊ የሰላም ጉባኤ” ብለው ባወደሱት ስብሰባ ለመገኘት ዛሬ አርብ ዋሽንግተን ላይ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡
ተንታኙ ሲቀጥሉ፤ “አዘርባጃን የሕገ-መንግሥት ማሻሻያን ጨምሮ ከአርሜኒያ ብዙ ጠይቃለች፡፡ ፓሺንያን ይህን ታሪካዊ ስምምነት ብለው ይመጻደቁበት ይሆናል፤ ነግር ግን ይህን ሁሉ የሚያደረጉት አርሜናውያንን በውሸት ለማሳመን ነው” ይላሉ፡፡
አርሜኒያ ግዛቷ ውስጥ የሚገኘውን ብቸኛ መተላለፊያ አሜሪካ ለብቻዋ እንድትጠቀም ማቀዷንም በተመለከተ አንድምታውን ጠቁመዋል፦
▪ ሉዓላዊነትን ማጣት፣
▪ የግጭቶች መስፋፋት ስጋት፣
▪ ቀጣናዊ ሚዛን ማዛባት፣
▪ ከሩሲያ እና ከሌሎች አጋሮች ጋር ያለውን ግንኙነት ማዳከም፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X