ፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ
21:21 07.08.2025 (የተሻሻለ: 21:24 07.08.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ትናንት ከዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮፍ ጋር ያደረጉትን ውይይት ዐቢይ ውጤቶች ለሲሪል ራማፎሳ ገልፀዋል። የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለመረጃው ምሥጋና አቅርበዋል።
ፑቲን ደቡብ አፍሪካ የምትገኝበትን የአፍሪካ መንግሥታት የሰላም ተነሳሽነት በደስታ እንደሚቀበሉም ገልፀዋል።
መሪዎቹ በሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ የስትራቴጂክ አጋርነቶች ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
ግንኙነቱ እንዲቀጥልም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X