ፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ
ፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.08.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ጋር እንደተወያዩ ክሬምሊን አስታወቀ

የሩሲያ ፕሬዝዳንት ትናንት ከዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቨን ዊትኮፍ ጋር ያደረጉትን ውይይት ዐቢይ ውጤቶች ለሲሪል ራማፎሳ ገልፀዋል። የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለመረጃው ምሥጋና አቅርበዋል።

ፑቲን ደቡብ አፍሪካ የምትገኝበትን የአፍሪካ መንግሥታት የሰላም ተነሳሽነት በደስታ እንደሚቀበሉም ገልፀዋል።

መሪዎቹ በሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ የስትራቴጂክ አጋርነቶች ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።

ግንኙነቱ እንዲቀጥልም ስምምነት ላይ ደርሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0