https://amh.sputniknews.africa
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
Sputnik አፍሪካ
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው” ግድቡ ክልላዊ ውሕደት በመፍጠር ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል ገልፀዋል፡፡ "ከግድቡ... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T19:53+0300
2025-08-07T19:53+0300
2025-08-07T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193718_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_64ff764e32b7e5875da9675a7ed0b883.jpg
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው” ግድቡ ክልላዊ ውሕደት በመፍጠር ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል ገልፀዋል፡፡ "ከግድቡ የሚመነጨው ኃይል አሁን ወደ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ጂቡቲ...እየተላከ ነው። እኛ ግድቡ የኢትዮጵያ ሳይሆን የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው እንላለን። ግድቡ ለአፍሪካ ብልጽግና የተገነባ ነው" ብለዋል። ሕዳሴ በኃይል ትስስር የአፍሪካን የ2063 አጀንዳ እያሳካ መሆኑንም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
Sputnik አፍሪካ
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
2025-08-07T19:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193718_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1c9101a726bdd793a9647ef2b41edff6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
19:53 07.08.2025 (የተሻሻለ: 19:54 07.08.2025) “ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው”
ግድቡ ክልላዊ ውሕደት በመፍጠር ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል ገልፀዋል፡፡
"ከግድቡ የሚመነጨው ኃይል አሁን ወደ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ጂቡቲ...እየተላከ ነው። እኛ ግድቡ የኢትዮጵያ ሳይሆን የአፍሪካ ፕሮጀክት ነው እንላለን። ግድቡ ለአፍሪካ ብልጽግና የተገነባ ነው" ብለዋል።
ሕዳሴ በኃይል ትስስር የአፍሪካን የ2063 አጀንዳ እያሳካ መሆኑንም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X