https://amh.sputniknews.africa/20250807/1193645.html
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤ አውሮፕላኖች የኢትዮጵያን አየር ክልል አቋርጠው ሲገቡ በሚከፍሉት የ “ኤር ናቪጌሽን” ክፍያ ነው ገቢውን ያገኘው፡፡ በታሪክ ከ300... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T19:31+0300
2025-08-07T19:31+0300
2025-08-07T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193491_186:0:1094:511_1920x0_80_0_0_94c0c3f1eb71c6154af790d39969fb7e.jpg
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤ አውሮፕላኖች የኢትዮጵያን አየር ክልል አቋርጠው ሲገቡ በሚከፍሉት የ “ኤር ናቪጌሽን” ክፍያ ነው ገቢውን ያገኘው፡፡ በታሪክ ከ300 ሚሊየን ብር በልጦ አያውቅም የተባለው የዘርፉ ገቢ፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ከፍተኛ እድገት አሳይቷል። በ2016 በጀት ዓመት 2 ቢሊየን ብር የነበረው ገቢ፤ በ2017 ደግሞ ከ3 ቢሊየን በላይ ሆኖ መመዝገቡን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193491_300:0:981:511_1920x0_80_0_0_c3d5a8c5947e8cd352d6d35788dd7184.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች
19:31 07.08.2025 (የተሻሻለ: 19:34 07.08.2025) ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤ አውሮፕላኖች የኢትዮጵያን አየር ክልል አቋርጠው ሲገቡ በሚከፍሉት የ “ኤር ናቪጌሽን” ክፍያ ነው ገቢውን ያገኘው፡፡
በታሪክ ከ300 ሚሊየን ብር በልጦ አያውቅም የተባለው የዘርፉ ገቢ፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ከፍተኛ እድገት አሳይቷል።
በ2016 በጀት ዓመት 2 ቢሊየን ብር የነበረው ገቢ፤ በ2017 ደግሞ ከ3 ቢሊየን በላይ ሆኖ መመዝገቡን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X