ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3
ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.08.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከአየር ትራንስፖርት የአገልግሎት ክፍያ 3.3 ቢሊየን ብር በላይ አገኘች

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን፤ አውሮፕላኖች የኢትዮጵያን አየር ክልል አቋርጠው ሲገቡ በሚከፍሉት የ “ኤር ናቪጌሽን” ክፍያ ነው ገቢውን ያገኘው፡፡

በታሪክ ከ300 ሚሊየን ብር በልጦ አያውቅም የተባለው የዘርፉ ገቢ፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ከፍተኛ እድገት አሳይቷል።

በ2016 በጀት ዓመት 2 ቢሊየን ብር የነበረው ገቢ፤ በ2017 ደግሞ ከ3 ቢሊየን በላይ ሆኖ መመዝገቡን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0