https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ብሪክስ ተደማጭነታቸው እያደገ ካሉ ጥምረቶች አንዱ መሆኑን ያወሱት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ፤ እንደ ቻይና፣ ህንድ እና ሩሲያ ያሉት... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T19:14+0300
2025-08-07T19:14+0300
2025-08-07T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193277_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_538db50eb7248192f90891ecc9d32dcc.jpg
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ብሪክስ ተደማጭነታቸው እያደገ ካሉ ጥምረቶች አንዱ መሆኑን ያወሱት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ፤ እንደ ቻይና፣ ህንድ እና ሩሲያ ያሉት አባል ሀገራቱም የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋሮች መሆናቸውን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃልምልልስ አስታውሰዋል፡፡ "ጥምረቱ መሠረተ ልማታችንን ለማስፋት እንዲሁም በኃይል ትስስር ክልላዊ ውህደትን ለማረጋገጥ እንደ ተቋም ተጨማሪ አቅም ይፈጥርልናል። ጥምረቱ ለተቋሙ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት" ብለዋል። ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይልን በርካሽ በቀጣናው በማቅረብ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራ የድርሻዋን እየተወጣች መሆኗንም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
2025-08-07T19:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193277_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_607e683131ffe4171ad52dc09123c2d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
19:14 07.08.2025 (የተሻሻለ: 19:24 07.08.2025) የኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ለቀጣናው የኃይል ትስስር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል
ብሪክስ ተደማጭነታቸው እያደገ ካሉ ጥምረቶች አንዱ መሆኑን ያወሱት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢ/ር አሸብር ባልቻ፤ እንደ ቻይና፣ ህንድ እና ሩሲያ ያሉት አባል ሀገራቱም የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋሮች መሆናቸውን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃልምልልስ አስታውሰዋል፡፡
"ጥምረቱ መሠረተ ልማታችንን ለማስፋት እንዲሁም በኃይል ትስስር ክልላዊ ውህደትን ለማረጋገጥ እንደ ተቋም ተጨማሪ አቅም ይፈጥርልናል። ጥምረቱ ለተቋሙ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት" ብለዋል።
ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይልን በርካሽ በቀጣናው በማቅረብ ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራ የድርሻዋን እየተወጣች መሆኗንም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X