https://amh.sputniknews.africa
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የኃያላን ሀገራትን ግፍ ማየት እንዳይችል በፖለቲካ አጀንዳ ተጋርዷል ያሉት የማኀበራዊ አንትሮፖሎጂስት እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ መምህር መሐመድ አወል... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T19:05+0300
2025-08-07T19:05+0300
2025-08-07T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193051_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f17390dfac138eb09b3470ae3ed79c48.jpg
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የኃያላን ሀገራትን ግፍ ማየት እንዳይችል በፖለቲካ አጀንዳ ተጋርዷል ያሉት የማኀበራዊ አንትሮፖሎጂስት እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ መምህር መሐመድ አወል ሀጎስ ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት በፍርድ ቤቱ እየታዩ ካሉ 33 ጉዳዮች ውስጥ ከ9 በመቶ የሚበልጡት አፍሪካን አሊያም የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን የተመለከቱ እንደሆኑ ያወሱት አቶ መሐመድ፤ ይህም በአጋጣሚ የሆነ ሳይሆን በጥልቅ መድልኦ የመጣ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ "ለምሳሌ አሜሪካኖች በኢራቅ እና በአፍጋኒስታን ላይ ከባድ ወንጀሎችን ፈጽመዋል፤ ነገር ግን ማንም ደፍሮ አንዳች ነገር ሊያደርግ አሊያም ኃያላን መንግሥታትን ለፍርድ ቤቱ ሊያቀርብ አልቻለም። ስለዚህ ይህ እየተመረጠ የሚተገበር ፍትሕ ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
2025-08-07T19:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1193051_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d47ec2a3c8d9bba34dcbb2b7cffecce8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
19:05 07.08.2025 (የተሻሻለ: 19:14 07.08.2025) የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ድርብ መስፈርት በምሁሩ እይታ
ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የኃያላን ሀገራትን ግፍ ማየት እንዳይችል በፖለቲካ አጀንዳ ተጋርዷል ያሉት የማኀበራዊ አንትሮፖሎጂስት እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ መምህር መሐመድ አወል ሀጎስ ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት በፍርድ ቤቱ እየታዩ ካሉ 33 ጉዳዮች ውስጥ ከ9 በመቶ የሚበልጡት አፍሪካን አሊያም የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን የተመለከቱ እንደሆኑ ያወሱት አቶ መሐመድ፤ ይህም በአጋጣሚ የሆነ ሳይሆን በጥልቅ መድልኦ የመጣ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
"ለምሳሌ አሜሪካኖች በኢራቅ እና በአፍጋኒስታን ላይ ከባድ ወንጀሎችን ፈጽመዋል፤ ነገር ግን ማንም ደፍሮ አንዳች ነገር ሊያደርግ አሊያም ኃያላን መንግሥታትን ለፍርድ ቤቱ ሊያቀርብ አልቻለም። ስለዚህ ይህ እየተመረጠ የሚተገበር ፍትሕ ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X