https://amh.sputniknews.africa
ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
Sputnik አፍሪካ
ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል “ዳታ ማይኒንግ ሙሉ በሙሉ አቁመናል” ያለው ተቋሙ ተጨማሪ የዳታ ማይኒንግ ውል እየፈጸመ እንዳልሆነና ለአገልግሎቱ ወደ ፊት ፈቃድ እንደማይሰጥ አስታውቋል፡፡ ዘርፉ ብዙ ኢነርጂ... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T18:08+0300
2025-08-07T18:08+0300
2025-08-07T18:19+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1191252_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_054db0e198c35a35b3e1d733f03a1872.jpg
ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል “ዳታ ማይኒንግ ሙሉ በሙሉ አቁመናል” ያለው ተቋሙ ተጨማሪ የዳታ ማይኒንግ ውል እየፈጸመ እንዳልሆነና ለአገልግሎቱ ወደ ፊት ፈቃድ እንደማይሰጥ አስታውቋል፡፡ ዘርፉ ብዙ ኢነርጂ ከመጠቀሙ በተጨማሪ የሰው ኃይልና ተጨማሪ ግብዓት እንደማይሰጥ በመግለጽም፤ ያሉትን ተቋማት በሂደት በዋጋና በሌሎችም መንገዶች ዘርፉን ለቀው እንዲወጡ የማድረግ ፍላጎት እንዳለውም ነው የገለጸው፡፡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከዳታ ማይኒንግ ሽያጭ ከ22ኦ ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1191252_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d31822ea0aed4579b3313792f2727b76.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
18:08 07.08.2025 (የተሻሻለ: 18:19 07.08.2025) ከአሁን በኋላ ለዳታ ማይኒንግ ፈቃድ አይሰጥም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
“ዳታ ማይኒንግ ሙሉ በሙሉ አቁመናል” ያለው ተቋሙ ተጨማሪ የዳታ ማይኒንግ ውል እየፈጸመ እንዳልሆነና ለአገልግሎቱ ወደ ፊት ፈቃድ እንደማይሰጥ አስታውቋል፡፡
ዘርፉ ብዙ ኢነርጂ ከመጠቀሙ በተጨማሪ የሰው ኃይልና ተጨማሪ ግብዓት እንደማይሰጥ በመግለጽም፤ ያሉትን ተቋማት በሂደት በዋጋና በሌሎችም መንገዶች ዘርፉን ለቀው እንዲወጡ የማድረግ ፍላጎት እንዳለውም ነው የገለጸው፡፡
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከዳታ ማይኒንግ ሽያጭ ከ22ኦ ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X