https://amh.sputniknews.africa
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታልስፑትኒክ አፍሪካ ፍትሕን፣ አካታችነትን እና የሙያ ሥነ-ምግባርን መሠረት አድርጎ በመሥራት ለሌሎች ሚዲያዎች አርዓያ እንደሚሆን ያላቸውን እምነት የገለጹት፤ የደቡብ ትብብር ድርጅት... 07.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-07T17:23+0300
2025-08-07T17:23+0300
2025-08-07T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1189619_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_04eff2433f0e3796a50f44446db13850.jpg
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታልስፑትኒክ አፍሪካ ፍትሕን፣ አካታችነትን እና የሙያ ሥነ-ምግባርን መሠረት አድርጎ በመሥራት ለሌሎች ሚዲያዎች አርዓያ እንደሚሆን ያላቸውን እምነት የገለጹት፤ የደቡብ ትብብር ድርጅት የቴክኖሎጂ ፈጠራ እና ዲጂታላይዜሽን ማሻሻያ ዋና ጸሃፊ ሹመቴ ግዛው (ዶ/ር) ናቸው። ዋና ጸሃፊው ስፑትኒክ አፍሪካ አንዳንድ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ከተጠለፉበት ራስን የማግነን አካሄድ በተቃራኒ መሬት ላይ ላሉ እውነታዎች ትኩረት እንደሚሰጥም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። "በሚዲያዎች ሲገነባ የነበረ የውሸት ትርክት ሀገሬን እንዴት ሲጎዳ እንደነበረ በተደጋጋሚ አይቻለሁ። በዚህ ረገድ ሚዲያው ከዚህ ቀደም ከነበረው አካሄድ የተለየ ነገር እንደሚያሳየን እጠብቃለሁ" ሲሉ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
2025-08-07T17:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/07/1189619_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6e1e0089bfb8450a2b244f157971dadc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
17:23 07.08.2025 (የተሻሻለ: 17:24 07.08.2025) ስፑትኒክ አፍሪካ በተለየ አካሄድ ለሌሎች አርዓያ እንዲሆን ይጠበቅበታል
ስፑትኒክ አፍሪካ ፍትሕን፣ አካታችነትን እና የሙያ ሥነ-ምግባርን መሠረት አድርጎ በመሥራት ለሌሎች ሚዲያዎች አርዓያ እንደሚሆን ያላቸውን እምነት የገለጹት፤ የደቡብ ትብብር ድርጅት የቴክኖሎጂ ፈጠራ እና ዲጂታላይዜሽን ማሻሻያ ዋና ጸሃፊ ሹመቴ ግዛው (ዶ/ር) ናቸው።
ዋና ጸሃፊው ስፑትኒክ አፍሪካ አንዳንድ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ከተጠለፉበት ራስን የማግነን አካሄድ በተቃራኒ መሬት ላይ ላሉ እውነታዎች ትኩረት እንደሚሰጥም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
"በሚዲያዎች ሲገነባ የነበረ የውሸት ትርክት ሀገሬን እንዴት ሲጎዳ እንደነበረ በተደጋጋሚ አይቻለሁ። በዚህ ረገድ ሚዲያው ከዚህ ቀደም ከነበረው አካሄድ የተለየ ነገር እንደሚያሳየን እጠብቃለሁ" ሲሉ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X